♥የጥበብ መጀመርያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው♥
♦ስለጥበብ እና ስለ እጽዋት ጥቅም በተማማርን ጊዜ ስለፈጣሪ ረቂቅ ጥበብ ሳይረዱ እና ሳይመረምሩ እንዲህ ብለው ሲሳለቁ ይስተዋላሉ።
¡በኢየሱስ ስም ይህ መንፈስ ይወጋ!
¡ዘመናዊ ጠንቋይ!
¡በኢየሱስ ስም ይፍረስ!
¡አጋንንት እንዳያጋቡባችሁ!
¡ደብተራ!ወዘተ በማለት እውነተኛው የቀደምቶቹ የአበው ጥንታዊ የእጽዋት ሕክምናን ወደኃላ አንድ እርምጃ ለመጎተት በእውቀትም ያለእውቀትም ለተነሱ ወዳጆቼ ይሁን።
♥በስመአብ፡ወወልድ፡ወመንፈስ ፡ቅዱስ፡ ፩ አምላክ፡ እጀምራለሁ፡ምድር፡ታበቅል ሣሩን ሁሉንም እንደ ዘመዱ ብሎ ለኛ የሠጠንን ሁሉ ምግብ በምድር ላይ እንደሚገባ። ለአካላታችን እጥፋለሁ በጤናም በእመምም እንደሚሆን እንዲሁም!
♥ምስጋና ለእግዚአብሔር ቀድሞ ለነበረ ኋላም በዚህ ዓለም ልጁን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ለኛ ቤዛ አድርጎ ለሰደደ ለመንፈስ ቅዱስም ለሚያጸናን አሜን።
#የደዌ መጀመርያው ራብ ነው፡፡
በራበህ ጊዜ እንጀራ ብላ ትፈወሳለህ ይላል ቃል በቃል የአባቶች መልእክት።
#ዳግመኛም ጥም ነው።
⏩ውኃ በጠማህ ጊዜ ውኃ ጠጣ፡፡ትፈወሳለህ።
ይህንን ሁሉ ስጦታ አይተህ ሁልጊዜ ለእግዚአብሔር ምስጋና ስጥ የእግዚአብሔርን ባለጠግነት ያንተን ድኅነት በዚህ እወቀው አንተ ከናትህ ሆድ በወጣህ ጊዜ እራቁትህን ወጣህ እግዚአብሔር ግን ከዚህ መጣ ከዚህ ወጣ መጀመርያው ከዚህ ነው መጨረሻው ከዚህ ነው የሚል የለም።
♥ባለጠግነቱም እንደ ሰው አያከማችም። አይከትም። ጎታም የለው። ሣጽንም የለው።እንዲያው ይሠጣል እንጅ።ጥበብንም ሰጠን።
⏩እስቲ አስተውል አንተ ሰው ይህን ሰማይና ምድር ከወዴት አምጥቶ ሠራው ይህነንስ ሁሉ ፍጥረት ቀድሞ ይህ ሁሉ አልነበረም።
⏩እየው እግዚአብሔር የሚያመጣበት አይታወቅም። ባለጠግነቱ ስለዚህ ይታወቃል።አሁንም ክብር እና ምስጋና ይሁን።ለእግዚአብሔር አብ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ አሜን።
♥ደግሞም አንተ ሰው ብልሐተኛ ብትሆን የነፍስና የሥጋ መድኃኒት ብትፈልግ ሳትደክም ታገኛልህ።በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ብታምን አንተም ለዘላለም ትድናለህ ሰውም ታድናለህ።እርሱም ጌታ ብሏል የሰናፍጭ ቅንጣት ያህል እምነት ቢኖራችሁ ኮረብታውን ታፈልሱታላችሁ።
♥ስለዚህ የእጽዋት ድንቅ ጥበብ እና ስራም ከእግዚአብሔር ዘንድ መሆኑን ተረድተህ መፍትሔውን ብትሻ ፈውስ ታገኛለህ።
❤️ፍጥረታት ሁሉ ሲፈጠሩ አንዱን አንዱን ይረዳ ዘንድ ነውና እጽዋቶችም የታመሙ የሰው ልጆችን ፈውስ ይሆኑ ዘንድ!
❤️ለሰው ልጆች፣ ለምድር አራዊቶች፣እንዲሁም ለሰማይ አእዋፋቶች ፣ለባህር እንስሳቶች፣ ይረዱ ዘንድ የተፈጠሩ ድንቅ ፍጥረታር ናቸው።
✅እናማ ውድ ቤተሰቦቼ ብንችል ኢትዮጵያን ወደቀደመ ክብሯ ትመለስ ዘንድ ስለ ጥበብ እንዘምር።
✅ባንችል ደግሞ ባልመረመርነው ነገር፣ በአፈታሪክ ብቻ ፀያፍ እና ያልተገቡ ቃላት በመጠቀም ጥበብን አንድ እርምጃ ወደ ኃላ በመጎተት የሀገራችን ተስፋ አናበላሽ !!!
♦ስለጥበብ እና ስለ እጽዋት ጥቅም በተማማርን ጊዜ ስለፈጣሪ ረቂቅ ጥበብ ሳይረዱ እና ሳይመረምሩ እንዲህ ብለው ሲሳለቁ ይስተዋላሉ።
¡በኢየሱስ ስም ይህ መንፈስ ይወጋ!
¡ዘመናዊ ጠንቋይ!
¡በኢየሱስ ስም ይፍረስ!
¡አጋንንት እንዳያጋቡባችሁ!
¡ደብተራ!ወዘተ በማለት እውነተኛው የቀደምቶቹ የአበው ጥንታዊ የእጽዋት ሕክምናን ወደኃላ አንድ እርምጃ ለመጎተት በእውቀትም ያለእውቀትም ለተነሱ ወዳጆቼ ይሁን።
♥በስመአብ፡ወወልድ፡ወመንፈስ ፡ቅዱስ፡ ፩ አምላክ፡ እጀምራለሁ፡ምድር፡ታበቅል ሣሩን ሁሉንም እንደ ዘመዱ ብሎ ለኛ የሠጠንን ሁሉ ምግብ በምድር ላይ እንደሚገባ። ለአካላታችን እጥፋለሁ በጤናም በእመምም እንደሚሆን እንዲሁም!
♥ምስጋና ለእግዚአብሔር ቀድሞ ለነበረ ኋላም በዚህ ዓለም ልጁን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ለኛ ቤዛ አድርጎ ለሰደደ ለመንፈስ ቅዱስም ለሚያጸናን አሜን።
#የደዌ መጀመርያው ራብ ነው፡፡
በራበህ ጊዜ እንጀራ ብላ ትፈወሳለህ ይላል ቃል በቃል የአባቶች መልእክት።
#ዳግመኛም ጥም ነው።
⏩ውኃ በጠማህ ጊዜ ውኃ ጠጣ፡፡ትፈወሳለህ።
ይህንን ሁሉ ስጦታ አይተህ ሁልጊዜ ለእግዚአብሔር ምስጋና ስጥ የእግዚአብሔርን ባለጠግነት ያንተን ድኅነት በዚህ እወቀው አንተ ከናትህ ሆድ በወጣህ ጊዜ እራቁትህን ወጣህ እግዚአብሔር ግን ከዚህ መጣ ከዚህ ወጣ መጀመርያው ከዚህ ነው መጨረሻው ከዚህ ነው የሚል የለም።
♥ባለጠግነቱም እንደ ሰው አያከማችም። አይከትም። ጎታም የለው። ሣጽንም የለው።እንዲያው ይሠጣል እንጅ።ጥበብንም ሰጠን።
⏩እስቲ አስተውል አንተ ሰው ይህን ሰማይና ምድር ከወዴት አምጥቶ ሠራው ይህነንስ ሁሉ ፍጥረት ቀድሞ ይህ ሁሉ አልነበረም።
⏩እየው እግዚአብሔር የሚያመጣበት አይታወቅም። ባለጠግነቱ ስለዚህ ይታወቃል።አሁንም ክብር እና ምስጋና ይሁን።ለእግዚአብሔር አብ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ አሜን።
♥ደግሞም አንተ ሰው ብልሐተኛ ብትሆን የነፍስና የሥጋ መድኃኒት ብትፈልግ ሳትደክም ታገኛልህ።በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ብታምን አንተም ለዘላለም ትድናለህ ሰውም ታድናለህ።እርሱም ጌታ ብሏል የሰናፍጭ ቅንጣት ያህል እምነት ቢኖራችሁ ኮረብታውን ታፈልሱታላችሁ።
♥ስለዚህ የእጽዋት ድንቅ ጥበብ እና ስራም ከእግዚአብሔር ዘንድ መሆኑን ተረድተህ መፍትሔውን ብትሻ ፈውስ ታገኛለህ።
❤️ፍጥረታት ሁሉ ሲፈጠሩ አንዱን አንዱን ይረዳ ዘንድ ነውና እጽዋቶችም የታመሙ የሰው ልጆችን ፈውስ ይሆኑ ዘንድ!
❤️ለሰው ልጆች፣ ለምድር አራዊቶች፣እንዲሁም ለሰማይ አእዋፋቶች ፣ለባህር እንስሳቶች፣ ይረዱ ዘንድ የተፈጠሩ ድንቅ ፍጥረታር ናቸው።
✅እናማ ውድ ቤተሰቦቼ ብንችል ኢትዮጵያን ወደቀደመ ክብሯ ትመለስ ዘንድ ስለ ጥበብ እንዘምር።
✅ባንችል ደግሞ ባልመረመርነው ነገር፣ በአፈታሪክ ብቻ ፀያፍ እና ያልተገቡ ቃላት በመጠቀም ጥበብን አንድ እርምጃ ወደ ኃላ በመጎተት የሀገራችን ተስፋ አናበላሽ !!!