🌿🌿🌿🌿🌿 ፈላጹት 🌿🌿🌿🌿🌿
ፈላጹት የሚባሉት ፦ ፩ አንድዋ ፈረፈር ቦታ የምትበቅል #ነጭ_ደም ከሥርዋ ያላት
፪ ሁለተኛይቱ ነጣ ብላ ቆም የምትል #ለምሕሳበ_ንዋይ የምትሆን ናት
፫ ሦስተኛይቱ አረግ ሁና ወደ ላይ የምትወጣ #ለመስተፋቅር የምትሆን ናት
ከሶስቱ ሁሉንም ውሂደት አድርጎ በገቢር መስራት ነው
፩ ለ#ሐብት ለበረከት በገቢርዋ ቆርጦ በሽኮኮ ራስ ውስጥ አድርጎ አድርጎ ከቤት ውስጥ መቅበር ወይም ማስቀመጥ ነው ።
፪ ለ#ምቀኛ የከብት አር ጋር ለሰላቢ ከጅብ ኩስ ጋር ከቤት ውስጥ መቅበር ነው ።
፫ ወረርሽኝ ተስቦ በሽታ ወይም ሥራይ ደንቃራ ለሆነበት ሦሩን ከግሜ ሐረግ ከዋጊኖስ ከነጭ ሽንኩርት ጋር ዘፍዝፎ ማጥመቅ ቤቱንም መርጨት ነው ማጤስም ነው ።
፬ ምጥ ለተያዘች በስምዋ ቆርጦ በወገብዋ ማሰር ነው ወይም ከአኸያ ፋንድያ ጋር በጥብጦ ማጥመቅ ነው ።
፭ #ቡዳ ለያዘው ጋኔን ለለከፈው ከግመሮና ከጂባራ ከግሜሐረግ ጋር ደቁሶ በአፍንጫው ማድረግ ነው ። ከአልቴት ጋር በአንገት ማሰር ነው ።
፮ ለተመኙት ነገር ለዚህ ነገር ሁነኝ ብሎ በስሙ ቆርጦ ከሞይደር ከእጣን ጋር ማጤስ በደም አንግሶ ማስቀመጥ ነው ።
፯ ለ#መቅትል ለመስተሐምም የጠላትን ስም ረግሞ መቁረጥና ከወዙ ጋር ከጓጉንቸር ጋር በቶፋ ውስጥ ከቶ መቅበር ነው ።
፰ ለ#ነቀርሳ #ለኪንታሮት ለትርፍ ምላስ ለሥጋ ደዌ ለቁስል ሁሉ ሥሩን ቅጠሉን በአንድ ላይ ወቅጦ ደምድሞ ማሰር ነው ።
፱ #ለጡት እበጥ ለቡግንጅ ለሌላም ሥሩን ቅጠሉን ወቅጦ በምጣድ ላይ ቅቤ አድርጎ እያሞቁ እበጡን መተኮስ ነው ።
፲ #ለወፍ_በሽታ ለስርቅታ ለውጋት ለቁርጥማት ለመጋኛ ለሆድ ቁርጠት ለሾተላይ ለሌላም ደዌ በጥቁር ገብስ ጠላ ማጠጣት ነው ።
፲፩ ለመስሪያ ቤት ለደጅ ጥናት ለማስታረቅ ‛‛ያወርብ ብሔር ’’ ፳፪ (22) ጊዜ ደግሞ ሥሩን ነቅሎ እያላመጡ መሄድ ነው ።
፲፪ #ለመስተሐምም ‛‛ ፍትር ’’ 100 ጊዜ ‛‛ ጉዋትር ’’ መቶ ጊዜ የእገሊትን ልጅ እገሌን አኮማትር አታውል አታሣድር ብሎ ሮብ ቀን ሥሩን መጠምዘዝና እንዳይፈታ ድንጋይ ጭኖ አፈር አልብሶ ዙሮ ሣያዩ መሄድና ከቤት መተኛት ነው ።
፲፫ የተመኙትን ለማግኘት ሙሉ ጨረቃ ሌሊት ራቁትን ሁኖ መቆፈርና ‛‛ የደጋ ሙርጃን የቆላ ሙርጃን እሄን ነገር አምጣልኝ ’’ አሳቤን ምኞቴን ፈጽምልኝ አክብረኝ አስከብረኝ ’’ ብሎ መንቀልና ሥሩን ማላመጥ ለገበያ ለመስተፋቅር ይሆናል፡
፲፬ ደም ለሚበዛበት ቅጠሉን ከቱልት ቅጠል ጋር ወቅጠህ ከኑግ ጋር ማብላት ወይም ማጠጣት
፲፭ #ለገበያ ከደንደሮ ስር ጋር ወቅጦ ማጤስ ነው ከእጣንም መጨመር ነው፡
፲፮ #ለመስተሐምም ‛‛ ወረያሙን ’’ 99 ደግሞ ስሙን ጠርቶ ማጠምዘዝና ጥቁር ድንጋይ መጫን ነው፡
፲፯ #ለመፍትሔ_ሀብት ‛‛ ሹቲ አላሹቲ ቁሹቲ ቤሮዓ መቲከ ያመቲከ ኡኑሩኤል አፋፋሩኤል ’’ ብሎ ፵፱ መድገምና ሥሩዋን መቁረጥና በትንሽ ጣት ልክ ከሶስት ቆርጦ ሁለቱን ማላመጥና አንዱን በትንሽ ጣት ደም አስነክቶ በክንድ ማሰር ሌላውን ከተቆፈረበት ቀብሮ መሄድ ነው፡
፲፰ ሃሃያኤል ሆሆያኤል እያሉ ፵፱ መድገም ሲደግሙ እፁዋን እየዞሩ ነው በአዲስ ካራ ለዚህ ነገር ሁነኝ ብሎ መቁረጥ
፲፱ ‛‛ ኪራያቁ ያኪራም ፍሎሪያም ’’ ከመንቀል በፊት ፵፱ ደግሞ የጠላቴን ነገር አርክስ የእኔን ነገር አንግሥ ብሎ ነቅሎ ስሩን ይዞ ቀሪውን መቅበርና መሄድ ነው፡
፳ #ለግርማ_ሞገስ እስስት ድንቢጥ ወፍ የጥቁር ዶሮ ቆለጥ የውሻ ምላስ ስር ከሥርዋ ጋር ሰፍቶ መያዝ ነው፡
፳፩ #ለመንስኤ_እስኪት የውሻ ምላስ ስር ሥርዋን በቀይ ዶሮ ስጋ ጋር አሰርቶ መብላት ነው፡
፳፪ ‛‛ አካእ ክስብኤል ቤቃ ሴቃ ቀንተው ሰንተው ቀርነለው በእሉ አስማቲከ ተማህፀንኩ ፈጽም ፈቃደ ልብየ ለገ/እ/ ብሎ ለሐብት ማር ወተት ቂጣ ቆሎ ንፍሮ ከሥርዋ አድርጎ እሄው ምስሽ ማለት ነው
ለመስተሐምም ለሌላ መጥፎ ነገር የውሻ የድመት የጅብ የዶሮ ኩስ አመድ ከሰል የመቃብር አፈር ከስርዋ ነስንሶ ነው ! የሚደገምና የሚቆረጥ እሄ መለማመጃ መወሐጃ ነው ጠልሰሙ በእጅ መዳፍ ተጽፈፎ እጹዋን ሳይቆርጡ አስቀድሞ ፵፱ መድገምና አሳብን መናገር ነው፡
፳፫ #ለመስተፋቅር ኮይ ከለላይ ዘያፈልሆ ለማይ ወዘያርህዎ ለሰማይ ኮይ ከለላይ ዘያረውጾ ለፀሐይ ኮይ ከለላይ ዘያፈልሆ ለማይ ከማሁ አፍልህ ወአቅልጽ ልቡናሃ ለዓመትከ እ/በፍቅረ ገብርከ እ/ብሎ ደግሞ መፋቂያ አድርጎ እጁን መጨበጥ ነው
፳፬ #ለመፍዝዝ ከፈረስ አጽም ጋር ወቅጦ መያዝ
፳፭ #ለመስተፋቅር ‛‛ ጨልታ መአዛ ለመአዛ በቃለ መአዛ ያጂጂ መጀጂ ልበ ደስታ ገጸ ብሩህ እምረሁቀ እስከ ቅሩብ ትቅነጥ ትቅነጥነጥ ለፍቅር እገሊት ለእ/ ብሎ ፵፪ ደግሞ መቁረጥና አላምጦ በእጅ እትፍ ብሎ ሰላምታ ማለት መንካት ነው
፳፮ የፈላጹት ስር የአሩጥ የጥፍርንዶ ቀንበጥ ከሰባት ቦታ ላይ ቆርጦ የኤሊ ጉድን አጥንት ጋር ወቅጦ ውኃ ባልነካው ቅቤ ለውሶ ‛‛ ሹድ ማሹድ ’’ ፶፩ ጊዜ ደግሞ እጅን ቀብቶ መንካት ነው ።
ፈላጹት የሚባሉት ፦ ፩ አንድዋ ፈረፈር ቦታ የምትበቅል #ነጭ_ደም ከሥርዋ ያላት
፪ ሁለተኛይቱ ነጣ ብላ ቆም የምትል #ለምሕሳበ_ንዋይ የምትሆን ናት
፫ ሦስተኛይቱ አረግ ሁና ወደ ላይ የምትወጣ #ለመስተፋቅር የምትሆን ናት
ከሶስቱ ሁሉንም ውሂደት አድርጎ በገቢር መስራት ነው
፩ ለ#ሐብት ለበረከት በገቢርዋ ቆርጦ በሽኮኮ ራስ ውስጥ አድርጎ አድርጎ ከቤት ውስጥ መቅበር ወይም ማስቀመጥ ነው ።
፪ ለ#ምቀኛ የከብት አር ጋር ለሰላቢ ከጅብ ኩስ ጋር ከቤት ውስጥ መቅበር ነው ።
፫ ወረርሽኝ ተስቦ በሽታ ወይም ሥራይ ደንቃራ ለሆነበት ሦሩን ከግሜ ሐረግ ከዋጊኖስ ከነጭ ሽንኩርት ጋር ዘፍዝፎ ማጥመቅ ቤቱንም መርጨት ነው ማጤስም ነው ።
፬ ምጥ ለተያዘች በስምዋ ቆርጦ በወገብዋ ማሰር ነው ወይም ከአኸያ ፋንድያ ጋር በጥብጦ ማጥመቅ ነው ።
፭ #ቡዳ ለያዘው ጋኔን ለለከፈው ከግመሮና ከጂባራ ከግሜሐረግ ጋር ደቁሶ በአፍንጫው ማድረግ ነው ። ከአልቴት ጋር በአንገት ማሰር ነው ።
፮ ለተመኙት ነገር ለዚህ ነገር ሁነኝ ብሎ በስሙ ቆርጦ ከሞይደር ከእጣን ጋር ማጤስ በደም አንግሶ ማስቀመጥ ነው ።
፯ ለ#መቅትል ለመስተሐምም የጠላትን ስም ረግሞ መቁረጥና ከወዙ ጋር ከጓጉንቸር ጋር በቶፋ ውስጥ ከቶ መቅበር ነው ።
፰ ለ#ነቀርሳ #ለኪንታሮት ለትርፍ ምላስ ለሥጋ ደዌ ለቁስል ሁሉ ሥሩን ቅጠሉን በአንድ ላይ ወቅጦ ደምድሞ ማሰር ነው ።
፱ #ለጡት እበጥ ለቡግንጅ ለሌላም ሥሩን ቅጠሉን ወቅጦ በምጣድ ላይ ቅቤ አድርጎ እያሞቁ እበጡን መተኮስ ነው ።
፲ #ለወፍ_በሽታ ለስርቅታ ለውጋት ለቁርጥማት ለመጋኛ ለሆድ ቁርጠት ለሾተላይ ለሌላም ደዌ በጥቁር ገብስ ጠላ ማጠጣት ነው ።
፲፩ ለመስሪያ ቤት ለደጅ ጥናት ለማስታረቅ ‛‛ያወርብ ብሔር ’’ ፳፪ (22) ጊዜ ደግሞ ሥሩን ነቅሎ እያላመጡ መሄድ ነው ።
፲፪ #ለመስተሐምም ‛‛ ፍትር ’’ 100 ጊዜ ‛‛ ጉዋትር ’’ መቶ ጊዜ የእገሊትን ልጅ እገሌን አኮማትር አታውል አታሣድር ብሎ ሮብ ቀን ሥሩን መጠምዘዝና እንዳይፈታ ድንጋይ ጭኖ አፈር አልብሶ ዙሮ ሣያዩ መሄድና ከቤት መተኛት ነው ።
፲፫ የተመኙትን ለማግኘት ሙሉ ጨረቃ ሌሊት ራቁትን ሁኖ መቆፈርና ‛‛ የደጋ ሙርጃን የቆላ ሙርጃን እሄን ነገር አምጣልኝ ’’ አሳቤን ምኞቴን ፈጽምልኝ አክብረኝ አስከብረኝ ’’ ብሎ መንቀልና ሥሩን ማላመጥ ለገበያ ለመስተፋቅር ይሆናል፡
፲፬ ደም ለሚበዛበት ቅጠሉን ከቱልት ቅጠል ጋር ወቅጠህ ከኑግ ጋር ማብላት ወይም ማጠጣት
፲፭ #ለገበያ ከደንደሮ ስር ጋር ወቅጦ ማጤስ ነው ከእጣንም መጨመር ነው፡
፲፮ #ለመስተሐምም ‛‛ ወረያሙን ’’ 99 ደግሞ ስሙን ጠርቶ ማጠምዘዝና ጥቁር ድንጋይ መጫን ነው፡
፲፯ #ለመፍትሔ_ሀብት ‛‛ ሹቲ አላሹቲ ቁሹቲ ቤሮዓ መቲከ ያመቲከ ኡኑሩኤል አፋፋሩኤል ’’ ብሎ ፵፱ መድገምና ሥሩዋን መቁረጥና በትንሽ ጣት ልክ ከሶስት ቆርጦ ሁለቱን ማላመጥና አንዱን በትንሽ ጣት ደም አስነክቶ በክንድ ማሰር ሌላውን ከተቆፈረበት ቀብሮ መሄድ ነው፡
፲፰ ሃሃያኤል ሆሆያኤል እያሉ ፵፱ መድገም ሲደግሙ እፁዋን እየዞሩ ነው በአዲስ ካራ ለዚህ ነገር ሁነኝ ብሎ መቁረጥ
፲፱ ‛‛ ኪራያቁ ያኪራም ፍሎሪያም ’’ ከመንቀል በፊት ፵፱ ደግሞ የጠላቴን ነገር አርክስ የእኔን ነገር አንግሥ ብሎ ነቅሎ ስሩን ይዞ ቀሪውን መቅበርና መሄድ ነው፡
፳ #ለግርማ_ሞገስ እስስት ድንቢጥ ወፍ የጥቁር ዶሮ ቆለጥ የውሻ ምላስ ስር ከሥርዋ ጋር ሰፍቶ መያዝ ነው፡
፳፩ #ለመንስኤ_እስኪት የውሻ ምላስ ስር ሥርዋን በቀይ ዶሮ ስጋ ጋር አሰርቶ መብላት ነው፡
፳፪ ‛‛ አካእ ክስብኤል ቤቃ ሴቃ ቀንተው ሰንተው ቀርነለው በእሉ አስማቲከ ተማህፀንኩ ፈጽም ፈቃደ ልብየ ለገ/እ/ ብሎ ለሐብት ማር ወተት ቂጣ ቆሎ ንፍሮ ከሥርዋ አድርጎ እሄው ምስሽ ማለት ነው
ለመስተሐምም ለሌላ መጥፎ ነገር የውሻ የድመት የጅብ የዶሮ ኩስ አመድ ከሰል የመቃብር አፈር ከስርዋ ነስንሶ ነው ! የሚደገምና የሚቆረጥ እሄ መለማመጃ መወሐጃ ነው ጠልሰሙ በእጅ መዳፍ ተጽፈፎ እጹዋን ሳይቆርጡ አስቀድሞ ፵፱ መድገምና አሳብን መናገር ነው፡
፳፫ #ለመስተፋቅር ኮይ ከለላይ ዘያፈልሆ ለማይ ወዘያርህዎ ለሰማይ ኮይ ከለላይ ዘያረውጾ ለፀሐይ ኮይ ከለላይ ዘያፈልሆ ለማይ ከማሁ አፍልህ ወአቅልጽ ልቡናሃ ለዓመትከ እ/በፍቅረ ገብርከ እ/ብሎ ደግሞ መፋቂያ አድርጎ እጁን መጨበጥ ነው
፳፬ #ለመፍዝዝ ከፈረስ አጽም ጋር ወቅጦ መያዝ
፳፭ #ለመስተፋቅር ‛‛ ጨልታ መአዛ ለመአዛ በቃለ መአዛ ያጂጂ መጀጂ ልበ ደስታ ገጸ ብሩህ እምረሁቀ እስከ ቅሩብ ትቅነጥ ትቅነጥነጥ ለፍቅር እገሊት ለእ/ ብሎ ፵፪ ደግሞ መቁረጥና አላምጦ በእጅ እትፍ ብሎ ሰላምታ ማለት መንካት ነው
፳፮ የፈላጹት ስር የአሩጥ የጥፍርንዶ ቀንበጥ ከሰባት ቦታ ላይ ቆርጦ የኤሊ ጉድን አጥንት ጋር ወቅጦ ውኃ ባልነካው ቅቤ ለውሶ ‛‛ ሹድ ማሹድ ’’ ፶፩ ጊዜ ደግሞ እጅን ቀብቶ መንካት ነው ።