✞ ጥር ፳፰ ቀን እንኳን ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የተአምራት በዓል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረስን ✞
✣ ቅዱስ ዳዊትም በመዝሙሩ ✣
ወአዝነመ ሎሙ መና ይብልዑ
ወወሀቦሙ ኀብስት ሰማይ
ወኀብስት መላእክቲሁ በልዑ ዕጓለ እመሕያው
ይበሉም ዘንድ መናን አዝመናላቸው
የሰማይንም እንጀራ ሰጣቸው
የመላዕክትንም እንጀራ ሰው በላ
✤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ✤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ኢየሱስ ክርስቶስ ኀብስት ለዘይበልዖ ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ
✟ የመልክዐ ኢየሱስ ደራሲም አባ ዓምደ ሐዋርያትም ✟
ሰላም ለሐቌከ እንዘቦ ልዕልና ከመ ገብረ ደኩም ዘቀነተ ሐብለ ትሕትና ኀብስት ሕይወቶሙ ክርስቶስ ለእለ ይነሥኡ ስመ ክርስትና አኮአ ኀብስት እስራኤል መና ዘዕሤተ ሞት ፈደየ በሲና
✝ ፫፻፲ወ፰ቱ ርቱዓነ ሃይማኖት በቅዳሴያቸው ✝
ገብረ ተአምራት እስከ ረስየ ማየ ወይነ እስከ አጽገበ አእላፈ ብዙኃ በገዳም
ውኃን ጠጅ እስከማድረግ ድረስ ተአምራትን አደረገ በምድረ በዳም ለብዙ ስዎች እስኪያጠግብ ድረስ
❖ ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያው በወንጌል ❖
ወነሥአ ሰብዑ ኀብስት ወዓሣኒ ወይእተ ጊዜ አአኵቶ ፈተተ ወወሀባ ለአርዳኢሁ ወአርዳኢሁ ለሕዝብ ወበልዑ ኵሎሙ ወጸግቡ
ሰባቱንም እንጀራ ዓሣውንም ይዞ አመስገነ ቈርሶም ለደቀመዛሙርቱ ሰጠ ደቀመዛሙርቱም ለህዝቡ ኹሉም በሉና ጠግቡ
ጥር ፳፰ በዓለ ቸሩ ቅዱስ አማኑኤል
✍️ ምኑን በኀበ ሰብእ ✍️ ፳፻፲፬ ዓ.ም
✣ ቅዱስ ዳዊትም በመዝሙሩ ✣
ወአዝነመ ሎሙ መና ይብልዑ
ወወሀቦሙ ኀብስት ሰማይ
ወኀብስት መላእክቲሁ በልዑ ዕጓለ እመሕያው
ይበሉም ዘንድ መናን አዝመናላቸው
የሰማይንም እንጀራ ሰጣቸው
የመላዕክትንም እንጀራ ሰው በላ
✤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ✤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ኢየሱስ ክርስቶስ ኀብስት ለዘይበልዖ ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ
✟ የመልክዐ ኢየሱስ ደራሲም አባ ዓምደ ሐዋርያትም ✟
ሰላም ለሐቌከ እንዘቦ ልዕልና ከመ ገብረ ደኩም ዘቀነተ ሐብለ ትሕትና ኀብስት ሕይወቶሙ ክርስቶስ ለእለ ይነሥኡ ስመ ክርስትና አኮአ ኀብስት እስራኤል መና ዘዕሤተ ሞት ፈደየ በሲና
✝ ፫፻፲ወ፰ቱ ርቱዓነ ሃይማኖት በቅዳሴያቸው ✝
ገብረ ተአምራት እስከ ረስየ ማየ ወይነ እስከ አጽገበ አእላፈ ብዙኃ በገዳም
ውኃን ጠጅ እስከማድረግ ድረስ ተአምራትን አደረገ በምድረ በዳም ለብዙ ስዎች እስኪያጠግብ ድረስ
❖ ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያው በወንጌል ❖
ወነሥአ ሰብዑ ኀብስት ወዓሣኒ ወይእተ ጊዜ አአኵቶ ፈተተ ወወሀባ ለአርዳኢሁ ወአርዳኢሁ ለሕዝብ ወበልዑ ኵሎሙ ወጸግቡ
ሰባቱንም እንጀራ ዓሣውንም ይዞ አመስገነ ቈርሶም ለደቀመዛሙርቱ ሰጠ ደቀመዛሙርቱም ለህዝቡ ኹሉም በሉና ጠግቡ
ጥር ፳፰ በዓለ ቸሩ ቅዱስ አማኑኤል
✍️ ምኑን በኀበ ሰብእ ✍️ ፳፻፲፬ ዓ.ም