ጥር ፲፪ ( ኃያሉ ቅዱስ ሚካኤል ፣ አሳዳጊዬ )
እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል አደረሰን፤ አደረሳችሁ!!!
እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል አደረሰን፤ አደረሳችሁ!!!
ሚካኤል “መኑ ከመ አምላክ ፤ ማን እንደ እግዚአብሔር” ማለት ነው፡፡ ቅዱስ ሚካኤል ወንጌላዊው ቅደስ ዮሐንስ በራእዩ “በእግዚአብሔር ፊት የቆሙ ሰባት መላእክትን አየሁ” ብሎ ከተናገረላቸው መላእክት ውስጥ አንዱ ሲሆን፤ የሰባቱም ሊቃነ መላእክት አለቃ እንዲሆን እግዚአብሔር መርጦ ሹሞታል፡፡
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል፣ ለእኛ ለሰዎች አማላጅ ሲሆን ለቅዱሳን፣ ፃድቃን ሰማዕታት ደግሞ አጋዣቸው ነው፤ በሕይወታቸውናተ በተጋድሏቸውም እስከ መጨረሻው ይረዳቸዋል፡፡
እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇
@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏
🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊