ስለዚህ ጾማችን ከምጽዋት ጋር መሆን አለበት፣ ጾም፣ ጸሎት፣ ምጽዋት አይለያዩምና እነዚህን ገንዘብ እናድርግ፡፡
በረከተ ሥጋ፣ በረከተ ነፍስ እንድናገኝ ጾማችን በቅንነትና በንጹሕ ልብ ይሁን ጾማችን ከምጽዋት ጋር ይሁን፡፡ ለዚህም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እንዲሁም ቅዱሳን በአማላጅነታቸው ይርዱን፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር
አዘጋጅ፡- ላእከ ወንጌል በእደማርያም ይትባረክ (ቀሲስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ትምህርት ሥርጭት ኃላፊ
በረከተ ሥጋ፣ በረከተ ነፍስ እንድናገኝ ጾማችን በቅንነትና በንጹሕ ልብ ይሁን ጾማችን ከምጽዋት ጋር ይሁን፡፡ ለዚህም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እንዲሁም ቅዱሳን በአማላጅነታቸው ይርዱን፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር
አዘጋጅ፡- ላእከ ወንጌል በእደማርያም ይትባረክ (ቀሲስ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ትምህርት ሥርጭት ኃላፊ