ጌታዬ ሆነ ደም ግባት አልባ
➮ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ጌታየ ሆነ ደም ግባት አልባ፤
ጀርባዉ በጅራፍ ስለኔ ደማ፣
የኔን መገርፍ እረሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ እርሱ ተገፎ/2/፣
በሀሰት ሸንጎ ወጥመድ ተጠምዶ፣
ጌታ ተያዘ ህይወቴን ፈቅዶ፣
ክፉዎች ቢያዩት እንደ ወንበዴ፣
ለኔ ግን ሆኗል መዉጫ መንገዴ/2/፣
ታስረኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኅኔ፣
ታስረኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኅኔ፣
ጌታዬ ሆነ ደም ግባት አልባ፣
ጅርባዉ በጅራፍ ስለኔ ደማ፣
የኔን መገረፍ እርሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ እርሱ ተገፎ/2/፣
ሲዘብቱበት ምራቅ ሲተፉ፣
የማይደፈር ደፍረው ሲዘልፉ፣
በከበቡት ፊት ቃል ከለከለ፣
እኔ እንድናገር እርሱ ዝም አለ/2/፣
ታርደኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኅኔ፣
ታርደኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ ፣
ጌታዬ ሆነ ድም ግባት አልባ፣
ጀርባዉ በጅራፍ ስለኔደማ፣
የኔን መገረፍ እርሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ እርሱ ተገፎ/2/
ህይወት መንጭቷል ተወግቶ ጎኑን
ለከሳሾቹ ተርፏል ማዳኑ፣
እጅ እግሩን ምስማር ሲቸነክርዉ
የሞትን እሾህ ከኔ ነቀለዉ/2/፣
ተወጋ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ፣
ተወጋ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ፣
ጌታዬሆነ ደም ግባት አልባ፣
ጀርባዉ በጅራፍ ስለኔ ደማ፣
የኔን መገረፍ አርሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ አርሱ ተገፎ/2/፣
እርቃኑን ሆኖ ፈተነዉ ልብሴን፣
አንዲሁ ወዶኝ ጠጣ ቆምጣጤ፣
በምህረቱ ጥል ነብሴን አርክቶ፣
አለመለመኝ አርሱ ተጠምቶ/2/፣
ተጠማ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ ፣
ተጠማ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ፣
➮ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ጌታየ ሆነ ደም ግባት አልባ፤
ጀርባዉ በጅራፍ ስለኔ ደማ፣
የኔን መገርፍ እረሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ እርሱ ተገፎ/2/፣
በሀሰት ሸንጎ ወጥመድ ተጠምዶ፣
ጌታ ተያዘ ህይወቴን ፈቅዶ፣
ክፉዎች ቢያዩት እንደ ወንበዴ፣
ለኔ ግን ሆኗል መዉጫ መንገዴ/2/፣
ታስረኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኅኔ፣
ታስረኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኅኔ፣
ጌታዬ ሆነ ደም ግባት አልባ፣
ጅርባዉ በጅራፍ ስለኔ ደማ፣
የኔን መገረፍ እርሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ እርሱ ተገፎ/2/፣
ሲዘብቱበት ምራቅ ሲተፉ፣
የማይደፈር ደፍረው ሲዘልፉ፣
በከበቡት ፊት ቃል ከለከለ፣
እኔ እንድናገር እርሱ ዝም አለ/2/፣
ታርደኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኅኔ፣
ታርደኃል ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ ፣
ጌታዬ ሆነ ድም ግባት አልባ፣
ጀርባዉ በጅራፍ ስለኔደማ፣
የኔን መገረፍ እርሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ እርሱ ተገፎ/2/
ህይወት መንጭቷል ተወግቶ ጎኑን
ለከሳሾቹ ተርፏል ማዳኑ፣
እጅ እግሩን ምስማር ሲቸነክርዉ
የሞትን እሾህ ከኔ ነቀለዉ/2/፣
ተወጋ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ፣
ተወጋ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ፣
ጌታዬሆነ ደም ግባት አልባ፣
ጀርባዉ በጅራፍ ስለኔ ደማ፣
የኔን መገረፍ አርሱ ተገርፎ፣
ክብር አለበሰኝ አርሱ ተገፎ/2/፣
እርቃኑን ሆኖ ፈተነዉ ልብሴን፣
አንዲሁ ወዶኝ ጠጣ ቆምጣጤ፣
በምህረቱ ጥል ነብሴን አርክቶ፣
አለመለመኝ አርሱ ተጠምቶ/2/፣
ተጠማ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ ፣
ተጠማ ስለኔ ኢየሱስ መድኃኔ፣