...እና፣ ትላንት እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ፣ ከ50 ገጣሚያን ጋ የተሳተፍኩበት #ክንፋም_ከዋክብት እንደዚህ ባማረ መልኩ አለፈ።
በዚህ ግጥም ላይ ለደከማቹት #Seifu_worku እና #getachew_alemu ላቅ ያለውን ምስጋና ቶስዳላቹ፤ በተጨማሪ በግጥሜ ላይ በርታ፣ ይኼን አርመው ስትሉኝ ለነበረ በሙሉ ምስጋዬ የላቀ ነው።
በዝግጅቱ ላይ ትልቅ ሃላፊነት ከአንጋፋዎቹ አርቲስቶች፦
#አርቲስት_አዜብ_ወርቁ #ጋሽ_ስዩም_ተፈራ #ገጣሚ_ዮሐንስ_ሞላ ፣ #ጋሽ_ሀይለመለኮት_መዋዕለ እና ሌሎች ተጭኖብኛል። ከፈጣሪ ጋ እንግዲህ ጥሩ ነገሮችን ይዤ እመጣለሁ። አመሰግናለሁ!!
@Samuelalemuu
በዚህ ግጥም ላይ ለደከማቹት #Seifu_worku እና #getachew_alemu ላቅ ያለውን ምስጋና ቶስዳላቹ፤ በተጨማሪ በግጥሜ ላይ በርታ፣ ይኼን አርመው ስትሉኝ ለነበረ በሙሉ ምስጋዬ የላቀ ነው።
በዝግጅቱ ላይ ትልቅ ሃላፊነት ከአንጋፋዎቹ አርቲስቶች፦
#አርቲስት_አዜብ_ወርቁ #ጋሽ_ስዩም_ተፈራ #ገጣሚ_ዮሐንስ_ሞላ ፣ #ጋሽ_ሀይለመለኮት_መዋዕለ እና ሌሎች ተጭኖብኛል። ከፈጣሪ ጋ እንግዲህ ጥሩ ነገሮችን ይዤ እመጣለሁ። አመሰግናለሁ!!
@Samuelalemuu