የሐማስ መሪ ያህያ ሲንዋር ተገድሎ ሊሆን እንደሚችል እስራኤል ገለጸች
የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት ጋዛ ውስጥ ባደረገው ኦፕሬሽን አዲሱ የሐማስ መሪ ያህያ ሲንዋር ተገድሎ ሊሆን እንደሚችል እያጣራ መሆኑን ገልጿል።
የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት እና የደህንነት ኤጀንሲ በጋራ ባወጡት መግለጫ የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት ጋዛ ውስጥ ባደረገው ኦፕሬሽን ሦስት የሐማስ ቁልፍ አመራሮች ተገድለዋል።
ከተገደሉት መሪዎች ውስጥም አንዱ ያህያ ሲንዋር ሊሆን እንደሚችል በመግለጫው ተጠቁሟል።
ሐማስ በእስራኤል ላይ በፈጸመው የጥቅምት 7 ጥቃት ዋነኛ መሪ የነበረው ያህያ ሲንዋር እስራኤል ልትገድላቸው ከምትፈልጋቸው ሰዎች መካከል በግምባር ቀደምነት የሚጠቀስ ነው።
የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት ጋዛ ውስጥ ባደረገው ኦፕሬሽን አዲሱ የሐማስ መሪ ያህያ ሲንዋር ተገድሎ ሊሆን እንደሚችል እያጣራ መሆኑን ገልጿል።
የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት እና የደህንነት ኤጀንሲ በጋራ ባወጡት መግለጫ የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት ጋዛ ውስጥ ባደረገው ኦፕሬሽን ሦስት የሐማስ ቁልፍ አመራሮች ተገድለዋል።
ከተገደሉት መሪዎች ውስጥም አንዱ ያህያ ሲንዋር ሊሆን እንደሚችል በመግለጫው ተጠቁሟል።
ሐማስ በእስራኤል ላይ በፈጸመው የጥቅምት 7 ጥቃት ዋነኛ መሪ የነበረው ያህያ ሲንዋር እስራኤል ልትገድላቸው ከምትፈልጋቸው ሰዎች መካከል በግምባር ቀደምነት የሚጠቀስ ነው።