#ከፍተኛትኩረት በደቡባዊ የሀገራችን ክፍል በቅርብ አመታት ታይቶ የማይታወቅ የወባ ወረርሽኝ ተከስቶ ህዝብ እየረገፈ ነው
በአካባቢው ያሉ የጤና ባለሙያዎች እንደነገሩኝ በወላይታ፣ በከምባታ፣ በጉራጌ ዞኖች እንዲሁም በምስራቅ ወለጋ እና ዙርያው ወረርሽኙ ተባብሷል።
ፈጣን ትኩረት ያሻዋል፣ መሠረት ሚድያ በምሽት ዜናው ሁኔታውን በስፋት ይዳስሳል።
በአካባቢው ያሉ የጤና ባለሙያዎች እንደነገሩኝ በወላይታ፣ በከምባታ፣ በጉራጌ ዞኖች እንዲሁም በምስራቅ ወለጋ እና ዙርያው ወረርሽኙ ተባብሷል።
ፈጣን ትኩረት ያሻዋል፣ መሠረት ሚድያ በምሽት ዜናው ሁኔታውን በስፋት ይዳስሳል።