❗ዘሌንስኪ “በዋይት ኃውስ ቆይታ ይቅርታ የሚያስጠይቅ ምንም ስህተት አልሰራንም” አሉ
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ ከዶናልድ ትምፕ ጋርሀይለ ቃል የተቀላቀለበት ክርክር ከተለዋወጡ በኋላ ውይይቱ ተቋርጡ ከዋይት ኃውስ ሲወጡ ታይተዋል።
ከውይየቱ በኋላ ከፎክስ ኒውስ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዘሌንስኪ ትምፕን ይቅርታ ይጠይቃሉ በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ “ትራምፕን የምጠይቀው ይቅርታ የለም” ብለዋል።
“ለአሜሪካ ፕሬዝዳንት እና ለአሜሪካ ህዝብ ክብር አለኝ” ያሉት ዘሌንስኪ፤ ከይቅርታ ጋር በተያያዘ ግን በጣም እዚህ ጋር በጣም ግልጽ እና ሐቀኛ መሆን ያለብን ይመስለኛል፣ ይቅርታ ሊያስጠይቅ የሚደረስ ምንም መጥፎ ነገር ያደረግን አይመስለኝም” ብለዋል
@seledadotio
@seledadotio
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ ከዶናልድ ትምፕ ጋርሀይለ ቃል የተቀላቀለበት ክርክር ከተለዋወጡ በኋላ ውይይቱ ተቋርጡ ከዋይት ኃውስ ሲወጡ ታይተዋል።
ከውይየቱ በኋላ ከፎክስ ኒውስ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዘሌንስኪ ትምፕን ይቅርታ ይጠይቃሉ በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ “ትራምፕን የምጠይቀው ይቅርታ የለም” ብለዋል።
“ለአሜሪካ ፕሬዝዳንት እና ለአሜሪካ ህዝብ ክብር አለኝ” ያሉት ዘሌንስኪ፤ ከይቅርታ ጋር በተያያዘ ግን በጣም እዚህ ጋር በጣም ግልጽ እና ሐቀኛ መሆን ያለብን ይመስለኛል፣ ይቅርታ ሊያስጠይቅ የሚደረስ ምንም መጥፎ ነገር ያደረግን አይመስለኝም” ብለዋል
@seledadotio
@seledadotio