TGStat
TGStat
Type to search
Advanced channel search
  • flag English
    Site language
    flag Russian flag English flag Uzbek
  • Sign In
  • Catalog
    Channels and groups catalog Search for channels
    Add a channel/group
  • Ratings
    Rating of channels Rating of groups Posts rating
    Ratings of brands and people
  • Analytics
  • Search by posts
  • Telegram monitoring
Sheger Press️️

22 Aug, 18:18

Open in Telegram Share Report

"ከ70ሺ 500 በላይ ተማሪዎች አልፈዋል" ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የ12ተኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።

በዚህም በዘንድሮ በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት ከወንድ ከ600 591 አዳማ፣ ከሴት 583 ከአገው እንጅባራ  መሆኑ ተገጿል።

በማህበራዊ ሳይንስ ከ700 ከፍተኛው ወንድ ዶዶላ 576 ከሴት 569 ከአዲስ አበባ መሆኑን ተመላክቷል።

ፈተናው በወረቀት እና በኦላይን የተሰጠ ሲሆን በኦንላይን የተፈተኑ ከ 18% በላይ ሲያልፉ በወረቀት ደግሞ 4.2% ማለፋቸው ተገልጿል።

ባለፈው አመት 100% ተማርዎችን ያሳረፉ ትምህርት ቤቶች 63 የነበሩ ሲሆን ዘንድሮ ከ80 በላይ መድረሳቸው ተጠቁሟል።

በአጠቃላይ ዘንድሮ ከአምናው የተሻለ ውጤት መመዘገቡ የተገለፀ ሲሆን ከነሀሴ 18 ጀምሮ ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት ይችላሉ ተብሏል።

5.4k 0 8 1 13
Catalog
Channels and groups catalog Channels compilations Search for channels Add a channel/group
Ratings
Rating of Telegram channels Rating of Telegram groups Posts rating Ratings of brands and people
API
API statistics Search API of posts API Callback
Our channels
@TGStat @TGStat_Chat @telepulse @TGStatAPI
Read
Академия TGStat Telegram Research 2019 Telegram Research 2021 Telegram Research 2023
Contacts
Справочный центр Support Email Jobs
Miscellaneous
Terms and conditions Privacy policy Public offer
Our bots
@TGStat_Bot @SearcheeBot @TGAlertsBot @tg_analytics_bot @TGStatChatBot