የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል መንግስት ሠራተኞች ረቂቅ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አጽድቋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ የጸደቀው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባውን ባካሄደበት ወቅት ነው።
ረቅቅ አዋጁ የመንግስት ሰራተኛ የሰው ሀይል ምልመላ ግልጸኝነት ባለው ውድድርና ብቃት ላይ እንዲመሰረት፣ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የተሰጣቸውን ሀላፊነት በብቃት እንዲወጡ፣ ቀልጣፋ የመንግስት አገልግሎት ለመስጠት የሚስችል ስርዓት ለመዘርጋት የሚረዳ ነው ተብሏል።
@Sheger_press
@Sheger_press
ረቂቅ አዋጁ የጸደቀው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባውን ባካሄደበት ወቅት ነው።
ረቅቅ አዋጁ የመንግስት ሰራተኛ የሰው ሀይል ምልመላ ግልጸኝነት ባለው ውድድርና ብቃት ላይ እንዲመሰረት፣ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የተሰጣቸውን ሀላፊነት በብቃት እንዲወጡ፣ ቀልጣፋ የመንግስት አገልግሎት ለመስጠት የሚስችል ስርዓት ለመዘርጋት የሚረዳ ነው ተብሏል።
@Sheger_press
@Sheger_press