Forward from: ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
ቴክኖሎጂና ወሀቢያ
—————————-
/ አእምሯቸው ውስጥ የተሳለው ሙስሊሞች በባእድ አምልኮ የመፈረጅ ማሳያ /
የገመድ አልባ ማሽኑ ሪያድ ውስጥ ተገጥሞ ጥቅም ላይ ሲውል ሰዎች ይህንን ጣቢያ ማቋቋም የክፉ እና የጥሩ ድንበር ነው ብለው እርስ በርሳቸው ወሬ ያሰራጩ ነበር ። የእስልምና ሊቃውንቱ ያ ሰይጣኖችንና ለርሱ መስዋእትነት የሚቀርቡ እርዶች ይመለከቱ ዘንድ የሚያምኗቸውን ሰዎች ይልኩ ነበር ፤ ነገር ግን ምንም አላገኙም።
የጣቢያው ሰራተኛ እንደነገረኝ አንዳንድ ወጣት ሸይኾች በየጊዜው ይጎበኟቸውና ስለ ሰይጣኖች የጉብኝት ጊዜ ይጠይቁት ነበር። ታላቁ ሰይጣን መካ ነው ወይስ ሪያድ? ዜናውን ለመዘገብ የሚረዳው ስንት ልጆች አሉት? ብለው ይጠይቁት ነበር
ሰይጣኖች ከጉዳዩ ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌላቸው ሲነግራቸው እውነታውን እንዲነግራቸው አንዳንዶቹ በገንዘብ ጭምር ሊያታልሉት ይሞክሩ እንደነበር ይናገራል ። ሰራተኛው ግን ዜናውን ተቀብሎ ከፊት ለፊታቸው እየላከ ጉዳዩ የኢንደስትሪ ብቻ እንደሆነ ይነግራቸው ነበር።
—————————-
/ አእምሯቸው ውስጥ የተሳለው ሙስሊሞች በባእድ አምልኮ የመፈረጅ ማሳያ /
የገመድ አልባ ማሽኑ ሪያድ ውስጥ ተገጥሞ ጥቅም ላይ ሲውል ሰዎች ይህንን ጣቢያ ማቋቋም የክፉ እና የጥሩ ድንበር ነው ብለው እርስ በርሳቸው ወሬ ያሰራጩ ነበር ። የእስልምና ሊቃውንቱ ያ ሰይጣኖችንና ለርሱ መስዋእትነት የሚቀርቡ እርዶች ይመለከቱ ዘንድ የሚያምኗቸውን ሰዎች ይልኩ ነበር ፤ ነገር ግን ምንም አላገኙም።
የጣቢያው ሰራተኛ እንደነገረኝ አንዳንድ ወጣት ሸይኾች በየጊዜው ይጎበኟቸውና ስለ ሰይጣኖች የጉብኝት ጊዜ ይጠይቁት ነበር። ታላቁ ሰይጣን መካ ነው ወይስ ሪያድ? ዜናውን ለመዘገብ የሚረዳው ስንት ልጆች አሉት? ብለው ይጠይቁት ነበር
ሰይጣኖች ከጉዳዩ ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌላቸው ሲነግራቸው እውነታውን እንዲነግራቸው አንዳንዶቹ በገንዘብ ጭምር ሊያታልሉት ይሞክሩ እንደነበር ይናገራል ። ሰራተኛው ግን ዜናውን ተቀብሎ ከፊት ለፊታቸው እየላከ ጉዳዩ የኢንደስትሪ ብቻ እንደሆነ ይነግራቸው ነበር።