#Update
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን የተመዘገቡ አመልካቾች ከፈተና ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ማስተካከያ ማድረጉን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
አመልካቾች ዝርዝር መረጃውን https://ngat.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ማየት እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ ጠቁሟል፡፡
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነገ ረቡዕ ጥር 7/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ምዝገባ ያደረጋችሁበትን አድራሻ ማለትም https://ngat.ethernet.edu.et በመጠቀም የፈተና ፕሮግራም እና የመፈተኛ መግቢያ ቲኬታችሁን ማግኘት ትችላላችሁ።
ተፈታኞች ወደፈተና ማዕከል ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና የመፈተኛ Entrance Ticket መያዝ ይኖርባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዞ ወደፈተና ማዕከል መግባት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑም ተገልጿል፡፡
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን የተመዘገቡ አመልካቾች ከፈተና ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ማስተካከያ ማድረጉን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
አመልካቾች ዝርዝር መረጃውን https://ngat.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ማየት እንደሚችሉ ሚኒስቴሩ ጠቁሟል፡፡
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነገ ረቡዕ ጥር 7/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ምዝገባ ያደረጋችሁበትን አድራሻ ማለትም https://ngat.ethernet.edu.et በመጠቀም የፈተና ፕሮግራም እና የመፈተኛ መግቢያ ቲኬታችሁን ማግኘት ትችላላችሁ።
ተፈታኞች ወደፈተና ማዕከል ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ እና የመፈተኛ Entrance Ticket መያዝ ይኖርባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ ይዞ ወደፈተና ማዕከል መግባት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑም ተገልጿል፡፡