"ፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ወንጀል ፈፅማለች" - አዘርባጃን
በባኩ እየተካሄደ በሚገኘው የኮፕ 29 ጉባዔ ላይ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ ፓሪስ በኒው ካሌዶኒያ ወንጀል ፈጽማለች ሲሉ ወንጅለዋል።
ይህን የፕሬዝዳንቱን ንግግር ተከትሎ የፈረንሳይ ኢኮሎጂ ሚኒስትር ፓኒየር ሩንቸር በጉባዔው ለመሳተፍ ወደ አዘርባጃን የሚያደርጉትን ጉዞ ሰርዘዋል።
ሩንቸር እንደጉባኤ አዘጋጅ ሀገር ተቀባይነት የሌለው ንግግር ነው ያደረጉት ብለዋል።
ከፈረንሳይ የመገንጠል ፍላጎት ያላት ኒው ካሌዶኒያ ሰሞኑን በተነሳ አመፅ 13 ሰዎች በፈረንሳይ ፓሊሰሰ ተገድለዋል። #aljazeera
@thiqaheth
በባኩ እየተካሄደ በሚገኘው የኮፕ 29 ጉባዔ ላይ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ ፓሪስ በኒው ካሌዶኒያ ወንጀል ፈጽማለች ሲሉ ወንጅለዋል።
ይህን የፕሬዝዳንቱን ንግግር ተከትሎ የፈረንሳይ ኢኮሎጂ ሚኒስትር ፓኒየር ሩንቸር በጉባዔው ለመሳተፍ ወደ አዘርባጃን የሚያደርጉትን ጉዞ ሰርዘዋል።
ሩንቸር እንደጉባኤ አዘጋጅ ሀገር ተቀባይነት የሌለው ንግግር ነው ያደረጉት ብለዋል።
ከፈረንሳይ የመገንጠል ፍላጎት ያላት ኒው ካሌዶኒያ ሰሞኑን በተነሳ አመፅ 13 ሰዎች በፈረንሳይ ፓሊሰሰ ተገድለዋል። #aljazeera
@thiqaheth