#Update
"በአምስት ቀናት ውስጥ ብቻ 700 ሰዎች ተድለዋል፤ 2,800 ሰዎች ቆስለዋል" - ተ.መ.ድ
የመንግስታቱ ድርጅት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንደ አዲስ በተለይ ጎማ ከተማ ያገረሸውን ጦርነ፣ "አሳሳቢ ሁኔታ ላይ ደርሷል" ሲል ገልጾታል።
"በአምስት ቀናት ውስጥ ብቻ 700 ሰዎች ሞተዋል፤ 2,800 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል" ብሏል።
የታጣቂ ቡድኑ ኤም 23 ሙሉ በሙሉ በተቆጣጠራት የጎማ ከተማ ሰብዓዊ ቀውስ መጎባቱንም ገልጿል።
በሩዋንዳ እንደሚደገፍ የሚነገርለት ቡድኑ ሰፋፊ ስትራቴጂካዊ ስፍራዎችን መቆጣጠር ጀምሯል።
የምሥራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጦርነት በአውሮፓውያኑ 1990ዎቹ ቢጀመርም ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ተባብሷል።
የቱትሲ ብሔርን ያቀፈው የኤም23 አማጺያን ለአናሳዎች መብት እንደሚታገሉ ይናገራሉ።
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግሥት በበኩሉ በሩዋንዳ የሚደገፉት "አማጺያኑ" በማዕድን ሃብታም የሆነውን የምስራቃዊውን ሰፊ ሥፍራ ለመቆጣጠር ይፈልጋሉ ሲል ይወቅሳል።
#Anadoluagency #Bbc
@ThiqahEth
"በአምስት ቀናት ውስጥ ብቻ 700 ሰዎች ተድለዋል፤ 2,800 ሰዎች ቆስለዋል" - ተ.መ.ድ
የመንግስታቱ ድርጅት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንደ አዲስ በተለይ ጎማ ከተማ ያገረሸውን ጦርነ፣ "አሳሳቢ ሁኔታ ላይ ደርሷል" ሲል ገልጾታል።
"በአምስት ቀናት ውስጥ ብቻ 700 ሰዎች ሞተዋል፤ 2,800 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል" ብሏል።
የታጣቂ ቡድኑ ኤም 23 ሙሉ በሙሉ በተቆጣጠራት የጎማ ከተማ ሰብዓዊ ቀውስ መጎባቱንም ገልጿል።
በሩዋንዳ እንደሚደገፍ የሚነገርለት ቡድኑ ሰፋፊ ስትራቴጂካዊ ስፍራዎችን መቆጣጠር ጀምሯል።
የምሥራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጦርነት በአውሮፓውያኑ 1990ዎቹ ቢጀመርም ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ተባብሷል።
የቱትሲ ብሔርን ያቀፈው የኤም23 አማጺያን ለአናሳዎች መብት እንደሚታገሉ ይናገራሉ።
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግሥት በበኩሉ በሩዋንዳ የሚደገፉት "አማጺያኑ" በማዕድን ሃብታም የሆነውን የምስራቃዊውን ሰፊ ሥፍራ ለመቆጣጠር ይፈልጋሉ ሲል ይወቅሳል።
#Anadoluagency #Bbc
@ThiqahEth