#BahirdarUniversity
“ስፔሻሊስት ዶክተሩ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገድለዋል” - የዓይን እማኞች
የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጥበበ ግዮን ግቢ ስፔሻላንስድ ሆስፒታል የቀዶ ህክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም ዳኘ “በተተኮሰባቸው ጥይት” መገደላቸው ተገለጸ።
ግድያው የተፈጸመው ትላንት ምሽት 12 ሰዓት ከ40 ደቂቃ ገደማ በመሆኑን የገለጹ የዓይን እማኞች፣ “ስፔሻሊስት ዶክተሩ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገድለዋል” ብለዋል።
ስለገዳዮቹ ማንነት ገና የታወቀ ነገር የለም ተብሏል።
ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ፣ የዶክተር አንዷለምን ሞት በማረጋገጥ የሀዘን መግለጫ አውጥቷል።
የኢትዮጵያ ህክምና ማኀቀር በበከሉ፣ በግድያው የተሰማውን ሀዘን አስታውቆ፣ ለወዳጅ ቤተሰብ መጽናናትን ተመኝቷል።
@ThiqahEth
“ስፔሻሊስት ዶክተሩ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገድለዋል” - የዓይን እማኞች
የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጥበበ ግዮን ግቢ ስፔሻላንስድ ሆስፒታል የቀዶ ህክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም ዳኘ “በተተኮሰባቸው ጥይት” መገደላቸው ተገለጸ።
ግድያው የተፈጸመው ትላንት ምሽት 12 ሰዓት ከ40 ደቂቃ ገደማ በመሆኑን የገለጹ የዓይን እማኞች፣ “ስፔሻሊስት ዶክተሩ በተተኮሰባቸው ጥይት ተገድለዋል” ብለዋል።
ስለገዳዮቹ ማንነት ገና የታወቀ ነገር የለም ተብሏል።
ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ፣ የዶክተር አንዷለምን ሞት በማረጋገጥ የሀዘን መግለጫ አውጥቷል።
የኢትዮጵያ ህክምና ማኀቀር በበከሉ፣ በግድያው የተሰማውን ሀዘን አስታውቆ፣ ለወዳጅ ቤተሰብ መጽናናትን ተመኝቷል።
@ThiqahEth