ትራምፕ "አናሳ ነጮችን ጨቁናለች" ባሏት ደቡብ አፍሪካ ላይ ማዕቀብ ጣሉ።
የደቡብ አፍሪካ መንግስት በነጮች የሚተዳደር መሬት ያለ ካሳ እንዲወረስ የሚፈቅድ ህግ አፅድቋል።
ደቡብ አፍሪካ እስራኤልን በጋዛው ጦርነት በዘር ጭፍጨፋ ወንጀል በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት መክሰሷ የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደርን ማስቀየሙ ተገልጿል።
ከዚህ ባለፈም ኢራን ጋር በንግድ፣ ፀጥታ እና የኑክሌር ማበልጸግ ፕሮግራም የጋራ መግባቢያ ስምምነት መፈጸሟ በአሜሪካ ዘንድ አልተወደደም። #thenationalpulse
@ThiqahEth
የደቡብ አፍሪካ መንግስት በነጮች የሚተዳደር መሬት ያለ ካሳ እንዲወረስ የሚፈቅድ ህግ አፅድቋል።
ደቡብ አፍሪካ እስራኤልን በጋዛው ጦርነት በዘር ጭፍጨፋ ወንጀል በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት መክሰሷ የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደርን ማስቀየሙ ተገልጿል።
ከዚህ ባለፈም ኢራን ጋር በንግድ፣ ፀጥታ እና የኑክሌር ማበልጸግ ፕሮግራም የጋራ መግባቢያ ስምምነት መፈጸሟ በአሜሪካ ዘንድ አልተወደደም። #thenationalpulse
@ThiqahEth