ኒውዝላንድ፣ ''ኢንቨስተርስ ፕላስ ቪዛ (IPV)'' የተሰኘ አዲስ የቪዛ አገልግሎት አስተዋወቀች፡፡
አዲሱ የቪዛ ሲስተም ለኢንቨስተሮች ብቻ የሚያገለግል ሲሆን፣ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን (FDI) ለመሳብ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
''ኒውዝላንድ የኢንቨስትመንት መዳረሻ መሆኗን ለማሳየት ይጠቅማል'' ያሉት የሀገሪቱ የኢኮኖሚ እና እድገት ሚኒስትር ኒኮላ ዊሊስ፣ አዲሱ ኢንቨስተርስ ፕላስ ቪዛ (IPV) ከመጪው ሚያዚያ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል፡፡
የኢሚግሬሽን ሚኒስትር ኢሪካ ስታንፎርድ፣ ''አዲሱ የቪዛ ፕሮግራም በዚህ በሰለጠነ ዓለም ኢኮኖሚ ካፒታልን ለመሳብ ይጠቅማል'' ብለዋል። #nairametrics
@ThiqahEth
አዲሱ የቪዛ ሲስተም ለኢንቨስተሮች ብቻ የሚያገለግል ሲሆን፣ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን (FDI) ለመሳብ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
''ኒውዝላንድ የኢንቨስትመንት መዳረሻ መሆኗን ለማሳየት ይጠቅማል'' ያሉት የሀገሪቱ የኢኮኖሚ እና እድገት ሚኒስትር ኒኮላ ዊሊስ፣ አዲሱ ኢንቨስተርስ ፕላስ ቪዛ (IPV) ከመጪው ሚያዚያ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል፡፡
የኢሚግሬሽን ሚኒስትር ኢሪካ ስታንፎርድ፣ ''አዲሱ የቪዛ ፕሮግራም በዚህ በሰለጠነ ዓለም ኢኮኖሚ ካፒታልን ለመሳብ ይጠቅማል'' ብለዋል። #nairametrics
@ThiqahEth