#ጥቆማ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በስሩ ባሉ ሆስፒታሎች ጠቅላላ ሃኪሞችን አወዳድሮ በውስጥ ዝውውር ለማስራት ይፈልጋል።
መስፈርቱ ምንድን ነው ?
- ተወዳዳሪች ለምዝገባ ሲመጡ የትምሀርት ማስረጃ እና የታደሰ የሙያ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- አመልካቾች ከሚሰሩበት መ/ቤት በተቋሙ ኃላፊ የተፈረመ የዝውውር ስምምነት ደብዳቤ እና የሥራ ልምድ ደረጃ እና ደመወዝ የሚጠቅስ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- ቋሚ ያልሆነ ሰራተኛ መወዳደር አይችልም፤
መቼ ማመልከት ይቻላል ?
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 4 ቀን አየር ላይ ውሎ ለ2 ቀን ብቻ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም እና መጋቢት 08/2017 ዓ.ም ምዝገባ ይካሄዳል።
ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን እንደማያስተናግድ ቢሮው ገልጿል።
የት ነው ማመልከት የሚቻለው?
አመልካቾች ፒያሳ የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገለግሎት ጎን የመንግስት ሰራተኞች ማሀበራዊ ዋስትና ህንፃ በሚገኘው 7ተኛ ፎቅ የሰው ሃብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ማመልከት ይችላሉ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በስሩ ባሉ ሆስፒታሎች ጠቅላላ ሃኪሞችን አወዳድሮ በውስጥ ዝውውር ለማስራት ይፈልጋል።
መስፈርቱ ምንድን ነው ?
- ተወዳዳሪች ለምዝገባ ሲመጡ የትምሀርት ማስረጃ እና የታደሰ የሙያ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- አመልካቾች ከሚሰሩበት መ/ቤት በተቋሙ ኃላፊ የተፈረመ የዝውውር ስምምነት ደብዳቤ እና የሥራ ልምድ ደረጃ እና ደመወዝ የሚጠቅስ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፤
- ቋሚ ያልሆነ ሰራተኛ መወዳደር አይችልም፤
መቼ ማመልከት ይቻላል ?
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 4 ቀን አየር ላይ ውሎ ለ2 ቀን ብቻ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም እና መጋቢት 08/2017 ዓ.ም ምዝገባ ይካሄዳል።
ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን እንደማያስተናግድ ቢሮው ገልጿል።
የት ነው ማመልከት የሚቻለው?
አመልካቾች ፒያሳ የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገለግሎት ጎን የመንግስት ሰራተኞች ማሀበራዊ ዋስትና ህንፃ በሚገኘው 7ተኛ ፎቅ የሰው ሃብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ማመልከት ይችላሉ።