#Mpox_Update: በኬንያ በ Mpox ምክንያት የመጀመሪያው ሞት ተመዝግቧል።
በኬንያ በ10 የሀገሪቱ ግዛቶች 13 በኤም ፖክስ የተያዙ ሰዎች ሲመዘገቡ በወረርሽኙ ምክንያት የመጀመሪያ ሞት መመዝገቡን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በሀገሪቱ በበሽታው ተይዘው የነበሩ 8 ታማሚዎች አገግመው መዳናቸው የተገለፀ ሲሆን 4 ሰዎች በህሙማን ማገገሚያ ክፍል እንደሚገኙ ተገልጿል።
የአለም ጤና ድርጅት የኤምፖክስ ወረርሽኝን ለማከም የህክምና ቁሳቁስ እንዲሁም በጥገኛ ህዋሶች የታመሙ ሰዎችን ለማከም የሚረዳ መድሃኒት ለኬንያ መለገሱ ተነግሯል።
@tikvahethmagazine 💬 @tikvahmagbot
በኬንያ በ10 የሀገሪቱ ግዛቶች 13 በኤም ፖክስ የተያዙ ሰዎች ሲመዘገቡ በወረርሽኙ ምክንያት የመጀመሪያ ሞት መመዝገቡን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በሀገሪቱ በበሽታው ተይዘው የነበሩ 8 ታማሚዎች አገግመው መዳናቸው የተገለፀ ሲሆን 4 ሰዎች በህሙማን ማገገሚያ ክፍል እንደሚገኙ ተገልጿል።
የአለም ጤና ድርጅት የኤምፖክስ ወረርሽኝን ለማከም የህክምና ቁሳቁስ እንዲሁም በጥገኛ ህዋሶች የታመሙ ሰዎችን ለማከም የሚረዳ መድሃኒት ለኬንያ መለገሱ ተነግሯል።
@tikvahethmagazine 💬 @tikvahmagbot