በአዲስ አበባ ለስድስት ቀናት ያህል የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ ተከልክሏል
በአዲስ አበባ የሚካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ መከልከሉን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል፡፡
ከዛሬ የካቲት 04/2017 ዓ.ም ከዚህ ሰዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 09/2017 ዓ.ም ድረስ በመዲናዋ በየትኛውም አካባቢ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር የማይቻል መሆኑን ቢሮው ከወዲሁ አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
በአዲስ አበባ የሚካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ መከልከሉን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል፡፡
ከዛሬ የካቲት 04/2017 ዓ.ም ከዚህ ሰዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 09/2017 ዓ.ም ድረስ በመዲናዋ በየትኛውም አካባቢ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር የማይቻል መሆኑን ቢሮው ከወዲሁ አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1