Forward from: ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
✍ ከላይ የጠቀስናቸው የሸሪአ ምንጮች የሰለፎች ቁንጮ የሆኑት አራቱ የመዝሃብ አኢማዎች የተስማሙባቸው ነው ፣ የትኛውም የሰለፍ አሊም አንድ ተግባር ቁርአንና ሃዲስ ላይ ቃል በቃል ካልተጠቀሰ ውድቅ ነው ያለ የለም
📚 ሙብተዲኦቹ ወሃቢዮች ግን ሰለፎችን እንከተላለን እያሉ ሰለፎች ያስቀመጡትን መርህ ይጥሳሉ
💢አንድ ጉዳይ ሸሪአ ላይ የለም ለማለት በትንሹ እነዚህ አራት የሸሪአ ደጋፊ ምንጮች ላይ ተፈልጎ መታጣት አለበት
https://t.me/sufiyahlesuna href='' rel='nofollow'>
📚 ሙብተዲኦቹ ወሃቢዮች ግን ሰለፎችን እንከተላለን እያሉ ሰለፎች ያስቀመጡትን መርህ ይጥሳሉ
💢አንድ ጉዳይ ሸሪአ ላይ የለም ለማለት በትንሹ እነዚህ አራት የሸሪአ ደጋፊ ምንጮች ላይ ተፈልጎ መታጣት አለበት
https://t.me/sufiyahlesuna href='' rel='nofollow'>