🔸🔸🔺🔺🔹🔸
❤️ የፍቅር ጥግ ❤️
ልብ አንጠልጣይ እውነተኛ ታሪክ ❤️
ፀሀፊ ✍️ ማኔ
ክፍል 3️⃣1️⃣
የሆነ ቀን ላይ ከእዮብጋ ቁጭ ብለን እያወራን ቢያንስ አንዴ እንኳን ስትስቅ ማየት እፈልጋለሁ ምን ላድርግ አለኝ። እኔ መሳቅ እንደማልፈልግ ነገርኩት ዝም አለኝ።
ማታ ላይ ዝም ብለን እየተራመድን ና አዲስ ነቃ ሚያደርገን ነገር ተገኝቷል እንሞክረው አለኝ አልተቃወምኩትም ሞከርኩት ምሽቱን እንደ እብድ ብቻዬን ስስቅ አመሸሁ አሁን የቢራ ጠርሙስ ምኑ ያስቃል አየሁ ጠርሙሱ ምን አይነት ቅርፅ እንዳለው ብዬ ክትክት ብዬ እስቃለሁ አረ ምን እሱ ብቻ ጠረጴዛው እራሱ አራት እግር እንዳለው ሳይ አስቆኝ ነበር ብቻ እዮብ እንደህፃን ልጅ ፈገግ ብሎ እያየኝ ምሽታችን አለቀና ወደቤት ገብተን ነጋ።ጠዋት እንደተነሳሁ እዮብ ተነስቶ ቁጭ ብሎ ነበር ስነሳ አይን አይኔን ሲያየኝ የተፈጠረ ነገር አለ ወይ ብዬ ጠየኩት።
እሱም ፊቱን እንደጣለው ቁጭ ብሎ ታቃለሁ ግን ይሄ ሱስ ሚባል ነገር የስንቱን ፈገግታ እንዳጨለመ ምናለ እዚህ ምድር ላይ ተስፋ መቁረጥ ሚባለው ነገር ባይኖር ማታ ስትስቅ ሳይህ ልቤ ሞቅ ነው ያለው እንኳን ሴትን ወንድ ልጅን የሚያፈዝ ውበትኮ ነው ያለህ ይሄ ፀባይህ ይሄ አቋምህ ይሄ መልክህ ለሱስ ሲገበር ያስጠላል በቃ ባህራን ግዴለህም አንተ እንኳን ተቀየር እኔ አንዴ አልፎብኛል የፈሰሰ ውሀ ማለት ነኝ አለ፡፡
ገና ተቀየር የሚለውን ቃል ስሰማ ተነስቼ ወጣሁ በለበስኩት ሹራብ ፊቴን ጠረግ ጠረግ አድርጌ ከግቢ ወጥቼ መራመድ ስጀምር እዮብ ደርሶብኝ አብረን እንጓዝ መዳረሻችንን ፈጣሪ ያቀዋል አለኝ፡፡
እየተጓዝን ሁልጊዜ ከመገዳችን ማናጣትን አሮጊት እብድ አገኘናት ከወትሮው በተለየ እዮቤ ደና ነህ ባክህ ዛሬ በጠዋቱ እሮብኛል ቁርስ በላችሁ እንዴ አሁን ደሞ ተመላሽ
እንዳልጠይቅ አይኖርም አለችው አልበላንም ነይ እንብላ እኔጋ ሳንቲም አለ ብሎ ቁርስ ልንበላ ገባን እንደዛ አስፋልት ላስፋልት ስትሯሯጥ ትንሹንም ትልቁንም ካልደበደብኩ እያለች የማያት ሴትዮ እንደዛ ተረጋግታ ቁርስ ስትበላ ሳያት ገረመኝና አይኔን ከሷ ላይ መንቀል አቃተኝ፡፡
በልታ ስትጨርስ እዮቤ የማታ እንጀራ ይስጥህ መቼም ቢሆን መቋቋም ከምትችለው ሀዘን ፈጣሪ ይሰውርህ አሁን ደና ነኝ ፈጣሪ ከፈቀደ በቅርቡ ደም በጣም ጤነኛ እሆናለሁ ብላን ወጣች።
ገና ከመውጣቷ እዮብን ጠየኩት ይቺ ሴትዮ ግን ምን ሆና ነው ሁሌ ሳያት ታሳዝነኛለች አልኩት። ውይ በጣም ነው ምታሳዝነው የሚገርምህ አንድ ልጅ ነበረቻት እንዴት እንደምታምር ልነግርህ አልችልም ፡
እንዴት አርጋ እንዳሳደገቻት ስታወራ እንባ ነው ሚቀድምህ ለልጇ ስትል ሌላ ባል ልጅ ሳያምራት እሷ አንገቷን እየደፋች የልጅቷን አንገት ቀና አድርጋ ነው ያኖረቻት ልጅቷን ብታያት እንኳን ሰው ሴጣን ይደነግጥባታል እናትየው ካመት አመት አንድ ልብስ ነው ምትለብሰው ልጅቷ ግን ዛሬ የለበሰችውን ነገ አትደግመውም ብቻ ምናለፋህ እድሜዋን በሙሉ ለልጇ ኖረች::
ልጅቷም አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ነበር ምትማረው አምስት አመት ሙሉ ለፍታ ተምራ እናቷን ደረስኩልሽ ስትላት እንደነገ ምርቃቷ ተደግሶ እንደዛሬ አንዱ አፍቃሪሽ ነኝ ባይ ለምን ጠይቂያት እንቢ አለችኝ ብሎ የቤቷ በር ቀጩቤ ቀዲት ሄደ ለምርቃቷ የተደገሰው ለለቅሶዋ ሆነ እናትየውም ሳትቀብራት እንኮን ገና ሞቷን እንደሰማች በቃ አበደች አበደች አለኝ።
አሳዘነችኝ የሁላችንም ህይወት ውስጥ እኛን ለመጥፎ ህይወት የዳረገን አንድ መጥፎ ሰው አለ አደል አልኩት፡፡ድሮ አባቴ የሰው ልጅ አዳኙም አጥፊውም እራሱ ሰው ነው።
ሰው አንዳንድ ቦታ መዳኒት ይሆንሀል አንዳንድ ቦታ ደሞ ያጠፋሀል እያለ ነበር ያሳደገኝ አሁን ላይ ግን የገባኝ የሰው ልጅ አጥፊ እንጂ አዳኝ መሆን አይችልም አለኝና ተነስተን
ወጣን።
ይቀጥላል...
🔻ክፍል3️⃣2️⃣ከ 1️⃣5️⃣0️⃣ like በዃላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን! 😀
💔 https://t.me/yefikirtelegramet 💔
❤️ የፍቅር ጥግ ❤️
ልብ አንጠልጣይ እውነተኛ ታሪክ ❤️
ፀሀፊ ✍️ ማኔ
ክፍል 3️⃣1️⃣
የሆነ ቀን ላይ ከእዮብጋ ቁጭ ብለን እያወራን ቢያንስ አንዴ እንኳን ስትስቅ ማየት እፈልጋለሁ ምን ላድርግ አለኝ። እኔ መሳቅ እንደማልፈልግ ነገርኩት ዝም አለኝ።
ማታ ላይ ዝም ብለን እየተራመድን ና አዲስ ነቃ ሚያደርገን ነገር ተገኝቷል እንሞክረው አለኝ አልተቃወምኩትም ሞከርኩት ምሽቱን እንደ እብድ ብቻዬን ስስቅ አመሸሁ አሁን የቢራ ጠርሙስ ምኑ ያስቃል አየሁ ጠርሙሱ ምን አይነት ቅርፅ እንዳለው ብዬ ክትክት ብዬ እስቃለሁ አረ ምን እሱ ብቻ ጠረጴዛው እራሱ አራት እግር እንዳለው ሳይ አስቆኝ ነበር ብቻ እዮብ እንደህፃን ልጅ ፈገግ ብሎ እያየኝ ምሽታችን አለቀና ወደቤት ገብተን ነጋ።ጠዋት እንደተነሳሁ እዮብ ተነስቶ ቁጭ ብሎ ነበር ስነሳ አይን አይኔን ሲያየኝ የተፈጠረ ነገር አለ ወይ ብዬ ጠየኩት።
እሱም ፊቱን እንደጣለው ቁጭ ብሎ ታቃለሁ ግን ይሄ ሱስ ሚባል ነገር የስንቱን ፈገግታ እንዳጨለመ ምናለ እዚህ ምድር ላይ ተስፋ መቁረጥ ሚባለው ነገር ባይኖር ማታ ስትስቅ ሳይህ ልቤ ሞቅ ነው ያለው እንኳን ሴትን ወንድ ልጅን የሚያፈዝ ውበትኮ ነው ያለህ ይሄ ፀባይህ ይሄ አቋምህ ይሄ መልክህ ለሱስ ሲገበር ያስጠላል በቃ ባህራን ግዴለህም አንተ እንኳን ተቀየር እኔ አንዴ አልፎብኛል የፈሰሰ ውሀ ማለት ነኝ አለ፡፡
ገና ተቀየር የሚለውን ቃል ስሰማ ተነስቼ ወጣሁ በለበስኩት ሹራብ ፊቴን ጠረግ ጠረግ አድርጌ ከግቢ ወጥቼ መራመድ ስጀምር እዮብ ደርሶብኝ አብረን እንጓዝ መዳረሻችንን ፈጣሪ ያቀዋል አለኝ፡፡
እየተጓዝን ሁልጊዜ ከመገዳችን ማናጣትን አሮጊት እብድ አገኘናት ከወትሮው በተለየ እዮቤ ደና ነህ ባክህ ዛሬ በጠዋቱ እሮብኛል ቁርስ በላችሁ እንዴ አሁን ደሞ ተመላሽ
እንዳልጠይቅ አይኖርም አለችው አልበላንም ነይ እንብላ እኔጋ ሳንቲም አለ ብሎ ቁርስ ልንበላ ገባን እንደዛ አስፋልት ላስፋልት ስትሯሯጥ ትንሹንም ትልቁንም ካልደበደብኩ እያለች የማያት ሴትዮ እንደዛ ተረጋግታ ቁርስ ስትበላ ሳያት ገረመኝና አይኔን ከሷ ላይ መንቀል አቃተኝ፡፡
በልታ ስትጨርስ እዮቤ የማታ እንጀራ ይስጥህ መቼም ቢሆን መቋቋም ከምትችለው ሀዘን ፈጣሪ ይሰውርህ አሁን ደና ነኝ ፈጣሪ ከፈቀደ በቅርቡ ደም በጣም ጤነኛ እሆናለሁ ብላን ወጣች።
ገና ከመውጣቷ እዮብን ጠየኩት ይቺ ሴትዮ ግን ምን ሆና ነው ሁሌ ሳያት ታሳዝነኛለች አልኩት። ውይ በጣም ነው ምታሳዝነው የሚገርምህ አንድ ልጅ ነበረቻት እንዴት እንደምታምር ልነግርህ አልችልም ፡
እንዴት አርጋ እንዳሳደገቻት ስታወራ እንባ ነው ሚቀድምህ ለልጇ ስትል ሌላ ባል ልጅ ሳያምራት እሷ አንገቷን እየደፋች የልጅቷን አንገት ቀና አድርጋ ነው ያኖረቻት ልጅቷን ብታያት እንኳን ሰው ሴጣን ይደነግጥባታል እናትየው ካመት አመት አንድ ልብስ ነው ምትለብሰው ልጅቷ ግን ዛሬ የለበሰችውን ነገ አትደግመውም ብቻ ምናለፋህ እድሜዋን በሙሉ ለልጇ ኖረች::
ልጅቷም አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ነበር ምትማረው አምስት አመት ሙሉ ለፍታ ተምራ እናቷን ደረስኩልሽ ስትላት እንደነገ ምርቃቷ ተደግሶ እንደዛሬ አንዱ አፍቃሪሽ ነኝ ባይ ለምን ጠይቂያት እንቢ አለችኝ ብሎ የቤቷ በር ቀጩቤ ቀዲት ሄደ ለምርቃቷ የተደገሰው ለለቅሶዋ ሆነ እናትየውም ሳትቀብራት እንኮን ገና ሞቷን እንደሰማች በቃ አበደች አበደች አለኝ።
አሳዘነችኝ የሁላችንም ህይወት ውስጥ እኛን ለመጥፎ ህይወት የዳረገን አንድ መጥፎ ሰው አለ አደል አልኩት፡፡ድሮ አባቴ የሰው ልጅ አዳኙም አጥፊውም እራሱ ሰው ነው።
ሰው አንዳንድ ቦታ መዳኒት ይሆንሀል አንዳንድ ቦታ ደሞ ያጠፋሀል እያለ ነበር ያሳደገኝ አሁን ላይ ግን የገባኝ የሰው ልጅ አጥፊ እንጂ አዳኝ መሆን አይችልም አለኝና ተነስተን
ወጣን።
ይቀጥላል...
🔻ክፍል3️⃣2️⃣ከ 1️⃣5️⃣0️⃣ like በዃላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን! 😀
💔 https://t.me/yefikirtelegramet 💔