💧〰〰አስተማሪ እዉነተኛ ታሪክ〰〰〰🧬
የታሪኩ ርዕስ
💁♂ #SCHOOL_LIFE(የት/ቤት ሒወት )
#ክፍል ☞ አምስት 😀
✍️ ፀሀፊ ☞ #ዘቢባ_ሱልጣን
ሰባተኛ ሰፈርን ከሰባተኛ ክፍል ጋር ተቀላቀልን። ሰባተኛ ሰፈር መጠጥ ቤት እና ቡናቤት ይበዛል። ሴተኛ አዳሪዎችም ቤት ተከራይተው ወንድን በሚወሰውስ አለባበስ ወንዶችን ሲቀበሉ ማየት የተለመደ ነው። እዛ አካባቢ ከሚኖሩት ነዋሪዎች 50 % ማለት ይቻላል ሴተኛ አዳሪዎች ናቸው። ወላሂ እዛ አካባቢ ተወልዶ ያደገ ልጅ ሰው ሚሆንም አይመስለኝም። ሴተኛ አዳሪዎቹ ቤት ገብተው ከሴተኛ አዳሪዎቹ ጋር የሚተኙት ሰዎችን መመልከት ያሳፍራል። አብዛኛዎቹ በኛ እድሜ ላይ ያሉ ማለትም ከ 16_25 እድሜ ክልል ላይ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው። የተቀሩት ደሞ ጎዳና ተዳዳሪዎች ናቸው።
ሰባተኛ ክፍል ስንገባ እድገት ተሰምቶኛል ደስተኛም ነኝ። ሁሉም ተማሪ የየራሱ ለውጥ አሳይቶአል ወንዶቹ ድምፃቸው እየጎረነነ ሴቶቹም ጡታቸው እያጎጠጎጠ መጥቷል። በትምህርት ቤታችን ህግ መሰረት ሰባተኛ ክፍልን 3 ትምህርት ቀይ(flat) የገባበት ማለትም ከ50 በታች ያመጣ ተማሪ ወደ ስምንተኛ ክፍል ማለፍ አይችልም ስለሆነም በዚህ ምክንያት እና በአንዳንድ ትምህርቶች ለውጥ ማለትም ኬሚስትሪ ሶሻል እና ባዮሎጂ የተባሉ ትምህርቶች በ እንግሊዘኛ መማር በመጀመሩ ምክንያት ሁሉም ተማሪ ስጋት ላይ ነው።
እኔ ግን እያሰጋኝ ያለው ትምህርቱ ሳይሆን ከከድር ጋር የያዘኝ ፍቅር መናገር አለመቻሌ ነው። ከ እየሩስ ጋር ወንዶችን መፈታተኑን ቀጥለንበታል።ከክፍላችን ወንዶች አንድም የቀረን የለም ሁሉንም ጠይቀናል።
ከመድረሳ ስወጣ እንደተለመደው ከድርን አገኘዋለው። ይሄን ያክል ጊዜ ስንገናኝ አሰላሙ አለይኩም ከመባባል ውጪ ሌላ ንግግርም ሆነ ቀረቤታ አልነበረንም።
አንድ ቀን ግን ስሜቴን ለከድር መናገር እንዳለብኝ ወሰንኩ እናም ለ እየሩስ ሀሳቤን ሳልነግራት ከትምህርት ቤት ስወጣ እዛቹ ፖል ተደግፎ አገኘሁት። እናም ወደርሱ አመራሁና አሰላሙ አለይኩም አልኩት
........እሱም በሚያምረው ፈገግታው ድምፁን አለሳልሶ ወአለይኩም ሰላም ወራህመቱላህ አለኝ።
.......ከዛም ለሆነ ጉዳይ ፈልጌህ ነበር ይመችሀል አሁን ብናወራ??? አልኩት።
......እሱም አይ አሁን መድረሳ ይረፍድብኛል ከመድረሳ በኋላ አለኝ።
......እኔ ደሞ ከመድረሳ በኋላ ስለሚመሽብኝ በቃ ነገ
9፡30 እዚሁ ቦታ ላይ እንገናኝ ብዬው ቀጠሮ ይዘን ተለያየን።
አይነጋ የለ ነጋ የቀጠሯችን ሰአት ደረሰ። የማጠናከሪያ ትምህርቴን ትቼ ከድርን ለማግኘት ሄድኩ።ቦታውም አገኘሁት። እንደተለመደው ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ እዛችው ፓል አጠገብ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብለን ለምን ነበር የፈለግሽኝ ብሎ በጥያቄ ጀመረኝ።
ጥያቄውን ለመመለስ ተቸገርኩ በቃ ስለማፈቅርህ ያላንተ መኖር ስላልቻልኩ ይሄንን ልነግርህ ነው የመጣሁት ብዬ የሆዴን ለማውጣት ታገልኩ ግን አልቻልኩም።ከጥቂት ዝምታ በኋላ ምን ሆነሻል ንገሪኛ??? ብሎ ጥያቄውን ደገመው።
.....እኔም ወድያው ሀሳቤን ቀይሬ ስለ ኑሮህ ማወቅ ፈልጌ ነው.. ማለት ከማን ጋር ነው የምትኖረው?? ብዬ አስቀየስኩት
......እሱም እናቱ አረብ ሀገር እንደሆነች እና የሚኖረው ከ አባቱ ጋር እንደሆነ ነገረኝ።
......ንግግሩን ከጨረሰም በኋላ በቃ ለዚህ ነው የፈለግሽኝ? ብሎ ሌላ ጥያቄ አስከተለብኝ።
......እኔም ምን ያለበት ምን አይችልም እንደሚባለው ታዳ ሌላ ምን ይኖራል ??ብዬ ተኮሳተርኩበት። እናም ቀጥታ ወደ መድረሳ አመራሁ።
ከመድረሳ ቆይታዬም በኋላ ስወጣ እየሩስ የመድረሳችን በር ጋር ቆማ አገኘኋት። ግልምጫዋ ይገፍተራል። ከክፍል የወጣሁት ሳልነግራት ስለሆነ ተጨንቃለች። ጥያቄ ሳታነሳብኝ በፊት አስቀድሜ እኔ ስለደበረኝ አንቺንም እንዳትማሪ እንዳላደርግሽ ብዬ እኮነው ትቼሽ የወጣሁት እዩ አትቆጪ ብዬ አስቀድሜያት ሳኩ። ሳቄ ያስቃታል ጭንቀት ውስጥ እንኳን ብትሆን ፈገግታዬን ስታይ ትስቃለች። እነዛን ጥናኒጥ የአይጥ ጥርስ የሚመስሉት ጥርሶችዋን ከፈታ አሰጣችልኝ እናም ተቃቅፈን ጉዞአችንን ቀጠልን።
ለከድር ያለኝ ስሜት መናገር ባለመቻሌ አዝኛለው ደካማ እንደሆንኩ ተሰምቶኛል። ከመድረሳም ከወጣሁ በኋላ እዩን ሸኝቼ ስመለስ መሽቶብኝ መግሪብ አካባቢ ወደ ሰፈር ስገባ አቋራጭ መንገድ ለመጠቀም ብዬ በሴተኛ አዳሪዎቹ ቤት በኩል ሳልፍ አንድ ሰውዬ ተመለከትኩ። አባዬ ሴተኛ አዳሪ ቤት ሲገባ አየሁት። እግሬ ተንቀጠቀጠ ድንጋጤዬ ሰውነቴን ወረረው እንባዬ መዝነብ ጀመረ።አባዬ ብዬ ለመጥራት አፌ ተለጎመ። በደመነፍስ ወደ ቤቱ አመራሁ ሴተኛ አዳሪዋም በሩን ዘጋችው።
እየተንደረደርኩ ሄጄ የተዘጋዉን በር እየደበደብኩ አንቺ ውሻ ክፈቺው አባቴን አታሳስችው ክፈችው እያልኩ በሩን በእጄ እየወገርኩ።
......ልጅትዋም ከፈተችው።ገፍትሬያት አባቴን ለማናገር ወደ ውስጥ ዘልቄ ገባሁ......
🔻ክፍል ስድስት ከ6️⃣0️⃣ በኋላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like👍💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
የፍቅር ቴሌግራም
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!
የታሪኩ ርዕስ
💁♂ #SCHOOL_LIFE(የት/ቤት ሒወት )
#ክፍል ☞ አምስት 😀
✍️ ፀሀፊ ☞ #ዘቢባ_ሱልጣን
ሰባተኛ ሰፈርን ከሰባተኛ ክፍል ጋር ተቀላቀልን። ሰባተኛ ሰፈር መጠጥ ቤት እና ቡናቤት ይበዛል። ሴተኛ አዳሪዎችም ቤት ተከራይተው ወንድን በሚወሰውስ አለባበስ ወንዶችን ሲቀበሉ ማየት የተለመደ ነው። እዛ አካባቢ ከሚኖሩት ነዋሪዎች 50 % ማለት ይቻላል ሴተኛ አዳሪዎች ናቸው። ወላሂ እዛ አካባቢ ተወልዶ ያደገ ልጅ ሰው ሚሆንም አይመስለኝም። ሴተኛ አዳሪዎቹ ቤት ገብተው ከሴተኛ አዳሪዎቹ ጋር የሚተኙት ሰዎችን መመልከት ያሳፍራል። አብዛኛዎቹ በኛ እድሜ ላይ ያሉ ማለትም ከ 16_25 እድሜ ክልል ላይ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው። የተቀሩት ደሞ ጎዳና ተዳዳሪዎች ናቸው።
ሰባተኛ ክፍል ስንገባ እድገት ተሰምቶኛል ደስተኛም ነኝ። ሁሉም ተማሪ የየራሱ ለውጥ አሳይቶአል ወንዶቹ ድምፃቸው እየጎረነነ ሴቶቹም ጡታቸው እያጎጠጎጠ መጥቷል። በትምህርት ቤታችን ህግ መሰረት ሰባተኛ ክፍልን 3 ትምህርት ቀይ(flat) የገባበት ማለትም ከ50 በታች ያመጣ ተማሪ ወደ ስምንተኛ ክፍል ማለፍ አይችልም ስለሆነም በዚህ ምክንያት እና በአንዳንድ ትምህርቶች ለውጥ ማለትም ኬሚስትሪ ሶሻል እና ባዮሎጂ የተባሉ ትምህርቶች በ እንግሊዘኛ መማር በመጀመሩ ምክንያት ሁሉም ተማሪ ስጋት ላይ ነው።
እኔ ግን እያሰጋኝ ያለው ትምህርቱ ሳይሆን ከከድር ጋር የያዘኝ ፍቅር መናገር አለመቻሌ ነው። ከ እየሩስ ጋር ወንዶችን መፈታተኑን ቀጥለንበታል።ከክፍላችን ወንዶች አንድም የቀረን የለም ሁሉንም ጠይቀናል።
ከመድረሳ ስወጣ እንደተለመደው ከድርን አገኘዋለው። ይሄን ያክል ጊዜ ስንገናኝ አሰላሙ አለይኩም ከመባባል ውጪ ሌላ ንግግርም ሆነ ቀረቤታ አልነበረንም።
አንድ ቀን ግን ስሜቴን ለከድር መናገር እንዳለብኝ ወሰንኩ እናም ለ እየሩስ ሀሳቤን ሳልነግራት ከትምህርት ቤት ስወጣ እዛቹ ፖል ተደግፎ አገኘሁት። እናም ወደርሱ አመራሁና አሰላሙ አለይኩም አልኩት
........እሱም በሚያምረው ፈገግታው ድምፁን አለሳልሶ ወአለይኩም ሰላም ወራህመቱላህ አለኝ።
.......ከዛም ለሆነ ጉዳይ ፈልጌህ ነበር ይመችሀል አሁን ብናወራ??? አልኩት።
......እሱም አይ አሁን መድረሳ ይረፍድብኛል ከመድረሳ በኋላ አለኝ።
......እኔ ደሞ ከመድረሳ በኋላ ስለሚመሽብኝ በቃ ነገ
9፡30 እዚሁ ቦታ ላይ እንገናኝ ብዬው ቀጠሮ ይዘን ተለያየን።
አይነጋ የለ ነጋ የቀጠሯችን ሰአት ደረሰ። የማጠናከሪያ ትምህርቴን ትቼ ከድርን ለማግኘት ሄድኩ።ቦታውም አገኘሁት። እንደተለመደው ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ እዛችው ፓል አጠገብ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብለን ለምን ነበር የፈለግሽኝ ብሎ በጥያቄ ጀመረኝ።
ጥያቄውን ለመመለስ ተቸገርኩ በቃ ስለማፈቅርህ ያላንተ መኖር ስላልቻልኩ ይሄንን ልነግርህ ነው የመጣሁት ብዬ የሆዴን ለማውጣት ታገልኩ ግን አልቻልኩም።ከጥቂት ዝምታ በኋላ ምን ሆነሻል ንገሪኛ??? ብሎ ጥያቄውን ደገመው።
.....እኔም ወድያው ሀሳቤን ቀይሬ ስለ ኑሮህ ማወቅ ፈልጌ ነው.. ማለት ከማን ጋር ነው የምትኖረው?? ብዬ አስቀየስኩት
......እሱም እናቱ አረብ ሀገር እንደሆነች እና የሚኖረው ከ አባቱ ጋር እንደሆነ ነገረኝ።
......ንግግሩን ከጨረሰም በኋላ በቃ ለዚህ ነው የፈለግሽኝ? ብሎ ሌላ ጥያቄ አስከተለብኝ።
......እኔም ምን ያለበት ምን አይችልም እንደሚባለው ታዳ ሌላ ምን ይኖራል ??ብዬ ተኮሳተርኩበት። እናም ቀጥታ ወደ መድረሳ አመራሁ።
ከመድረሳ ቆይታዬም በኋላ ስወጣ እየሩስ የመድረሳችን በር ጋር ቆማ አገኘኋት። ግልምጫዋ ይገፍተራል። ከክፍል የወጣሁት ሳልነግራት ስለሆነ ተጨንቃለች። ጥያቄ ሳታነሳብኝ በፊት አስቀድሜ እኔ ስለደበረኝ አንቺንም እንዳትማሪ እንዳላደርግሽ ብዬ እኮነው ትቼሽ የወጣሁት እዩ አትቆጪ ብዬ አስቀድሜያት ሳኩ። ሳቄ ያስቃታል ጭንቀት ውስጥ እንኳን ብትሆን ፈገግታዬን ስታይ ትስቃለች። እነዛን ጥናኒጥ የአይጥ ጥርስ የሚመስሉት ጥርሶችዋን ከፈታ አሰጣችልኝ እናም ተቃቅፈን ጉዞአችንን ቀጠልን።
ለከድር ያለኝ ስሜት መናገር ባለመቻሌ አዝኛለው ደካማ እንደሆንኩ ተሰምቶኛል። ከመድረሳም ከወጣሁ በኋላ እዩን ሸኝቼ ስመለስ መሽቶብኝ መግሪብ አካባቢ ወደ ሰፈር ስገባ አቋራጭ መንገድ ለመጠቀም ብዬ በሴተኛ አዳሪዎቹ ቤት በኩል ሳልፍ አንድ ሰውዬ ተመለከትኩ። አባዬ ሴተኛ አዳሪ ቤት ሲገባ አየሁት። እግሬ ተንቀጠቀጠ ድንጋጤዬ ሰውነቴን ወረረው እንባዬ መዝነብ ጀመረ።አባዬ ብዬ ለመጥራት አፌ ተለጎመ። በደመነፍስ ወደ ቤቱ አመራሁ ሴተኛ አዳሪዋም በሩን ዘጋችው።
እየተንደረደርኩ ሄጄ የተዘጋዉን በር እየደበደብኩ አንቺ ውሻ ክፈቺው አባቴን አታሳስችው ክፈችው እያልኩ በሩን በእጄ እየወገርኩ።
......ልጅትዋም ከፈተችው።ገፍትሬያት አባቴን ለማናገር ወደ ውስጥ ዘልቄ ገባሁ......
🔻ክፍል ስድስት ከ6️⃣0️⃣ በኋላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like👍💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
የፍቅር ቴሌግራም
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!