"በልደቱ ተወለድነ፤ ወበጥምቀቱ ተጠመቅነ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ኀበ አቡሁ አቅረበነ።
በልደቱ ተወለድን፤ በጥምቀቱም ተጠመቅን። ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ባሕርይ አባቱ አቀረበን።"
ወካዕበ ይቤ፦ ዳግመኛም አለ፦
"በልደቱ ተርኅወ ሰማይ፥ ወበጥምቀቱ ተዐውቀ መለኮቱ፤ መንግሥቱ ሰፋኒት ዘእምቅድመ ዓለም ንጉሥ ውእቱ ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ።
በልደቱ ሰማይ ተከፈተ፤ በጥምቀቱ መለኮቱ ታወቀ፤ መንግሥቱ ቅድመ ዓለም ገዢ ናት፤ ቅድመ ዓለም ንጉሥ ነው፤ ለመንግሥቱ ፍጻሜ፥ ማብቂያ (መጨረሻ) የለውም።"
ቅዱስ ያሬድ።
ዕንቋዕ ለብርሃነ ጥምቀቱ አብጻሕክሙ፤
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!!!
በልደቱ ተወለድን፤ በጥምቀቱም ተጠመቅን። ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ባሕርይ አባቱ አቀረበን።"
ወካዕበ ይቤ፦ ዳግመኛም አለ፦
"በልደቱ ተርኅወ ሰማይ፥ ወበጥምቀቱ ተዐውቀ መለኮቱ፤ መንግሥቱ ሰፋኒት ዘእምቅድመ ዓለም ንጉሥ ውእቱ ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ።
በልደቱ ሰማይ ተከፈተ፤ በጥምቀቱ መለኮቱ ታወቀ፤ መንግሥቱ ቅድመ ዓለም ገዢ ናት፤ ቅድመ ዓለም ንጉሥ ነው፤ ለመንግሥቱ ፍጻሜ፥ ማብቂያ (መጨረሻ) የለውም።"
ቅዱስ ያሬድ።
ዕንቋዕ ለብርሃነ ጥምቀቱ አብጻሕክሙ፤
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!!!