ማዕረር በጽሐ አመ ወርኀ ገቢር ግዜ
ኢያደንግጸነ በምድረ ትካዜ
ዮሐንስ ነዓ ለኑዛዜ
ትርጉም፦
የሚያሳዝን ተግባር በደረሰ ጊዜ
በምድር ትካዜ እንዳንደነግጥ
ዮሐንስ ና አረጋጋን
✞ ዮሐንስ ዛሬ ና ✞
ዮሐንስ ዛሬ ና ተራራው የሰው ልብ ጠማማ እንዲቀና
መጥምቀ መለኮት(፪)ዮሐንስ ዛሬ ና
ገለባን ከስንዴ በእሳት ሊያጠራ
ፍሬ አልባው ለምሳር ምርቱን በጎተራ
መንሹ በእጁ ያለ ሰማያዊ ብርቱ
መድኃኒት ክርስቶስ ይኸው ቆመ ፊቱ
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
የአምላኩን ክብር ለራሱ አልተመኘ
ከሰገነት ወርዶ ወድቆ አልተገኘ
እውነትን ሰባኪ ለራሱ አላደላ
ዮሐንስ አሳየ ጌታውን ከኋላ
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ዘመን ተርፎ አይደለም የዮሐንስ ክብሩ
በአምላክ ተወዶ ነው ለእውነት በመኖሩ
በመንፈስ የሚሄድ ራሱን የሰጠ
ኃያል አምላክ ጌታን ለዓለም ገለጠ
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ዘካርያስ አየ ኤልሳቤጥን ጸኗት
አምልኮ ስግደትን ስላስተናገደች
ለወላዲተ እምላክ ስግደት እንዲገባ
ዮሐንስ ሰበከ ወደ ዓለም ሳይገባ
መዝሙር|
ዘማሪ| ዘውዱ ጌታቸው
"በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ።"
ማቴ፫፥፩-፪
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
https://t.me/yem rel='nofollow'>ezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexe href='m
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥' rel='nofollow'>m
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥/b>
ኢያደንግጸነ በምድረ ትካዜ
ዮሐንስ ነዓ ለኑዛዜ
ትርጉም፦
የሚያሳዝን ተግባር በደረሰ ጊዜ
በምድር ትካዜ እንዳንደነግጥ
ዮሐንስ ና አረጋጋን
✞ ዮሐንስ ዛሬ ና ✞
ዮሐንስ ዛሬ ና ተራራው የሰው ልብ ጠማማ እንዲቀና
መጥምቀ መለኮት(፪)ዮሐንስ ዛሬ ና
ገለባን ከስንዴ በእሳት ሊያጠራ
ፍሬ አልባው ለምሳር ምርቱን በጎተራ
መንሹ በእጁ ያለ ሰማያዊ ብርቱ
መድኃኒት ክርስቶስ ይኸው ቆመ ፊቱ
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
የአምላኩን ክብር ለራሱ አልተመኘ
ከሰገነት ወርዶ ወድቆ አልተገኘ
እውነትን ሰባኪ ለራሱ አላደላ
ዮሐንስ አሳየ ጌታውን ከኋላ
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ዘመን ተርፎ አይደለም የዮሐንስ ክብሩ
በአምላክ ተወዶ ነው ለእውነት በመኖሩ
በመንፈስ የሚሄድ ራሱን የሰጠ
ኃያል አምላክ ጌታን ለዓለም ገለጠ
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ዘካርያስ አየ ኤልሳቤጥን ጸኗት
አምልኮ ስግደትን ስላስተናገደች
ለወላዲተ እምላክ ስግደት እንዲገባ
ዮሐንስ ሰበከ ወደ ዓለም ሳይገባ
መዝሙር|
ዘማሪ| ዘውዱ ጌታቸው
"በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ።"
ማቴ፫፥፩-፪
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
https://t.me/yem rel='nofollow'>ezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexem
https://t.me/yemezmur_gexe href='m
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥' rel='nofollow'>m
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥/b>