✞ ላመስግንህ የእኔ ጌታ ✞
ላመስግንህ የእኔ ጌታ ላመስግንህ
ልቀኝልህ የእኔ ጌታ ልቀኝልህ
ሕይወቴ ነው ዝማሬዬ ትሩፋቴ
የሰጠኸኝ እንዳከብርህ አንተ አባቴ[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ከእኔ የሆነ የምሰጥህ ባይኖረኝም
ከሰጠኸኝ ያንተን መስጠት አይከብደኝም
ጥበቤ ነህ የምስጋና መሠረቴ
ዝማሬዬን ያፈሰስከው በሕይወቴ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ባዶ እኮ ነኝ የእኔ ጌታ ምን ልቅዳልህ
በእጄ ላይ አንዳች የለኝ የምሰጥህ
ለአንተ ክብር የሚመጥን ሕይወት የለኝ
ዝማሬዬን በቸርነት ተቀበለኝ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ከምድር ላይ ከአፈርህ ስትፈጥረኝ
ከምስጋና የተለየ ምን ሥራ አለኝ
ቀንና ሌት በመቅደስህ እቆማለሁ
አምላኬ ሆይ ሳወድስህ እኖራለሁ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
እዝራ ስጠኝ የከበረ መሰንቆህን
ዳዊት ስጠኝ የሚፈውስ በገናህን
መዝሙር ቅኔ ተምሬአለሁ ከአባቶቼ
ዘምራለሁ በአንተ ፍቅር ተነክቼ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
የአእላፋት ዝማሬ መዝሙር ጥናት
ለሁሉም ሼር በማድረግ አዳርሱ !
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
@yemezmur_gexem
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
ላመስግንህ የእኔ ጌታ ላመስግንህ
ልቀኝልህ የእኔ ጌታ ልቀኝልህ
ሕይወቴ ነው ዝማሬዬ ትሩፋቴ
የሰጠኸኝ እንዳከብርህ አንተ አባቴ[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ከእኔ የሆነ የምሰጥህ ባይኖረኝም
ከሰጠኸኝ ያንተን መስጠት አይከብደኝም
ጥበቤ ነህ የምስጋና መሠረቴ
ዝማሬዬን ያፈሰስከው በሕይወቴ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ባዶ እኮ ነኝ የእኔ ጌታ ምን ልቅዳልህ
በእጄ ላይ አንዳች የለኝ የምሰጥህ
ለአንተ ክብር የሚመጥን ሕይወት የለኝ
ዝማሬዬን በቸርነት ተቀበለኝ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
ከምድር ላይ ከአፈርህ ስትፈጥረኝ
ከምስጋና የተለየ ምን ሥራ አለኝ
ቀንና ሌት በመቅደስህ እቆማለሁ
አምላኬ ሆይ ሳወድስህ እኖራለሁ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸►
እዝራ ስጠኝ የከበረ መሰንቆህን
ዳዊት ስጠኝ የሚፈውስ በገናህን
መዝሙር ቅኔ ተምሬአለሁ ከአባቶቼ
ዘምራለሁ በአንተ ፍቅር ተነክቼ
አንደበቴን የቃኘኸው ለምስጋና
ይኸው ውሰድ ቅኝትህን እንደገና[፪]
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
የአእላፋት ዝማሬ መዝሙር ጥናት
ለሁሉም ሼር በማድረግ አዳርሱ !
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
@yemezmur_gexem
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈