ብዙ ሙስሊሞች ክርስትናን ዲዳት እና ዛኪረ በነገሩዋቸው ልክ ነው የሚያውቁት!
መፅሀፍ ቅዱስን ማንበብ ማለት የዲዳት እና የዛኪርን የቆዩ ተመልሰው ያለፉ ጥያቄዎችን እንደአዲስ ማስጮህ ይመስላቸዋል።
ተወዳጆች ሆይ መፅሀፍ ቅዱስን በሰዎች ወይም በእስልምና መነፅር ከምታነቡ ባታነቡ ይሻላችዋል ይልቁንስ እውነትን ከፈለክ ከዘፍጥረት እስከ ራእይ በትክክለኛው መንገድ በአውዱ መሰረት አንብበው እመነኝ የዛኔ ክርስትና ትገለጥልሀለች።
መፅሀፍ ቅዱስን ማንበብ ማለት የዲዳት እና የዛኪርን የቆዩ ተመልሰው ያለፉ ጥያቄዎችን እንደአዲስ ማስጮህ ይመስላቸዋል።
ተወዳጆች ሆይ መፅሀፍ ቅዱስን በሰዎች ወይም በእስልምና መነፅር ከምታነቡ ባታነቡ ይሻላችዋል ይልቁንስ እውነትን ከፈለክ ከዘፍጥረት እስከ ራእይ በትክክለኛው መንገድ በአውዱ መሰረት አንብበው እመነኝ የዛኔ ክርስትና ትገለጥልሀለች።