ደብረፂዮን
"በትግራይ ጦርነት ወቅት ለተፈፀመው ወንጀልለ ፍትህ ማግኘት ያስፈልጋል፡፡ ይሁንና በአገር ውስጥ ይህንን ፍትህ ማግኘት አይቻልም፡፡ የተፈፀመው ወንጀል ዓለም አቀፋዊ እንደመሆኑ አጥፊዎች እንዲቀጡና ተጎጂዎች ፍትህ እንዲያገኙ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ደረጃ መዳኘት አለበት። ይህ ካልሆነ ዘላቂ ሰላም ይመጣል የሚል እምነት የለኝም።"
ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ለዲደብሊው ከሰጡት ቃለምልልስ የተወሰደ።
@Yenetube @Fikerassefa
"በትግራይ ጦርነት ወቅት ለተፈፀመው ወንጀልለ ፍትህ ማግኘት ያስፈልጋል፡፡ ይሁንና በአገር ውስጥ ይህንን ፍትህ ማግኘት አይቻልም፡፡ የተፈፀመው ወንጀል ዓለም አቀፋዊ እንደመሆኑ አጥፊዎች እንዲቀጡና ተጎጂዎች ፍትህ እንዲያገኙ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ደረጃ መዳኘት አለበት። ይህ ካልሆነ ዘላቂ ሰላም ይመጣል የሚል እምነት የለኝም።"
ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ለዲደብሊው ከሰጡት ቃለምልልስ የተወሰደ።
@Yenetube @Fikerassefa