አዲሱ የጌታቸው ረዳ ፓርቲ ስሙ ታወቀ
በጌታቸው ረዳ ካሕሳይ የሚመራው አዲሱ ፓርቲ የትግራይ ሊበራል ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እንደሚባል ተሰምቷል።
ግንቦት አምስት ቀን 2017 ዓ.ም የፓርቲው ምሥረታ ይፋ ይሆናል ያሉት ምንጮች ምርጫ ቦርድ ህወሃት ከፓርቲነት ለመሰረዝ እስከ ግንቦት አምስት ቀነ ገደብ መስጠቱ ይታወሳል።
"የእነ ጌታቸው" የሚባለው ሕወሓት ትናንት ባወጣው መግለጫ አዲስ ፓርቲ ሊያቋቁም እንደሚችል ፍንጭ መስጠቱ ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa