"መንገድ ብዙዎችን ያገናኛል። ጉንዳኖች ተያይዘው በሚሠሩት መንገድ ታላቅ ወንዝ ይሻገራሉ። ጉንዳኖች ተያይዘው ዓባይን ሲሻገሩ ዓይቻለሁ። እኛም ተያይዘን በምንሠራው መንገድ ወደስልጣኔ እንሸጋገራለን። የኢትዮጵያን እውናዊ አንድነት ከቃል የምናሸጋግረው ህዝቡን በኢኮኖሚና በብዙ ማህበራዊ መስተጋብሮች ስናስተሳስረው ነው። መንገድ የኢትዮጲያ አንድነት ደም ሥር ይሆናል። ..."
ዴርቶጋዳ
ገጽ 196
መንገዳችንን አትዝጉብን። ለማስተላለፍ የተሞከረው ሐሳብ ይህ ነው።
ዴርቶጋዳ
ገጽ 196
መንገዳችንን አትዝጉብን። ለማስተላለፍ የተሞከረው ሐሳብ ይህ ነው።