Forward from: ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
ፖትሪክ ዶርጉ ወደ ማንችስተር ዩናይትድ ሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ በአሁን ሰአት ወደ ማንችስተር በረራ ላይ ነው።
ተጨዋቹ ለ5 አመት ሚያቆየውን ኮንትራት ሲሆን ሚፈራረመው ሊቼ ከዝውውሩ 30 ሚሊየን እና እየታየ ሚጨመር 5 ሚሊየን ያገኛሉ።
ዘገባው የፋብሪዚዮ ነው
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ተጨዋቹ ለ5 አመት ሚያቆየውን ኮንትራት ሲሆን ሚፈራረመው ሊቼ ከዝውውሩ 30 ሚሊየን እና እየታየ ሚጨመር 5 ሚሊየን ያገኛሉ።
ዘገባው የፋብሪዚዮ ነው
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans