አቢሲንያ_ባንክ
የአቢሲንያ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና የስራ አመራር አባላት ባለፉት ስድስት ወራት በባንኩ በተሰሩ ዋና ዋና ክንውኖች ላይ ጥር 23 እና 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሐይሌ ግራንድ ሆቴል በጋራ ግምገማ አካሂደዋል፡፡
በግምገማው ወቅት ከእቅድ አንፃር በዋና ዋና መለኪያዎች ረገድ የተሰሩ ስራዎች በዲስትሪክት ፅ/ቤቶች ተነስተው ሰፊ ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን የባንካችን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ በቃሉ ዘለቀ በአፈጻጸማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክት ፅ/ቤቶች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ዝርዝር መረጃውን ለማግኘት ድረ_ገጻችንን ይጎብኙ፤ https://www.bankofabyssinia.com/hm/
#Bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
የአቢሲንያ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና የስራ አመራር አባላት ባለፉት ስድስት ወራት በባንኩ በተሰሩ ዋና ዋና ክንውኖች ላይ ጥር 23 እና 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሐይሌ ግራንድ ሆቴል በጋራ ግምገማ አካሂደዋል፡፡
በግምገማው ወቅት ከእቅድ አንፃር በዋና ዋና መለኪያዎች ረገድ የተሰሩ ስራዎች በዲስትሪክት ፅ/ቤቶች ተነስተው ሰፊ ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን የባንካችን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ በቃሉ ዘለቀ በአፈጻጸማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክት ፅ/ቤቶች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ዝርዝር መረጃውን ለማግኘት ድረ_ገጻችንን ይጎብኙ፤ https://www.bankofabyssinia.com/hm/
#Bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ