" . . . ሲጋደም ሀበሻ የሚያስበው ትላንትናን እና ነገን ነው። ብዙ ግዜ ያለፈ አመቱን ነው። ሲወለድ እናቱ ያላሰችውን ቅቤ ነው።
ሀበሻ ከማንም ዜጋ የበለጠ ታሪካዊ እንስሳ ነው።
ታዲያ "ዛሬ" የተባለች የጊዜ መለያ በአጠገቡ እያፉዋጨች ስታልፍ አያያትም። እንደገናም፡ ነገን ላገኝ ብሎ፡ ለሆነ ቆራጣ ራእይ ዛሬ ሸር ሲሰራባት፡ ሲጠልፍባት፡ በፖለቲካ ሲናከስባት፡ ሲብጠለጠልባት የሚመኛት ነገን በዛሬ ሲያፈርስ ጊዜ ያልፋል"
#ይወስዳል_መንገድ_ያመጣል_መንገድ
#አዳም_ረታ
ሀበሻ ከማንም ዜጋ የበለጠ ታሪካዊ እንስሳ ነው።
ታዲያ "ዛሬ" የተባለች የጊዜ መለያ በአጠገቡ እያፉዋጨች ስታልፍ አያያትም። እንደገናም፡ ነገን ላገኝ ብሎ፡ ለሆነ ቆራጣ ራእይ ዛሬ ሸር ሲሰራባት፡ ሲጠልፍባት፡ በፖለቲካ ሲናከስባት፡ ሲብጠለጠልባት የሚመኛት ነገን በዛሬ ሲያፈርስ ጊዜ ያልፋል"
#ይወስዳል_መንገድ_ያመጣል_መንገድ
#አዳም_ረታ