ሦስቱ ሕግጋት
ሕገ ልቡና - ከአዳም እስከ ሙሴ
ሕገ ኦሪት - ከሙሴ አስከ ዮሐንስ መጥምቅ
ሕገ ወንጌል - ከዮሐንስ መጥምቅ እስከ ምጽአት
”ኦሪትኒ ወነቢያትኒ አሰከ መጥምቁ ዮሐንስ እምትካት ስበኩ በእንተ መንግሥተ አግዚአብሔር”
“ኦሪትም (ሕግ) ነቢያትም ከጥንት ጀምሮ አስከ ዮሐንስ ድረስ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት አሰተማሩ።” ሉቃ፡፲፮፡፲፮(16:16)
እግዚአብሔር አምላካችን የፈጠረውን የሰውን ልጅ ወደ ሕይወት ይመልስ ዘንድ በተለያዩ ዘመናት አርሱን የሚያውቁበት ለአርሱም የሚገዙበትን መንገድ ሰጥቶታል። አነዚሀም ሕገ-ልቡና፣ ሕገ-ኦሪት እና ሕገ ወንጌል ናቸው፡፡
የሰው ልጅ ፍጥረት ሁሉ አምላኩን ለማወቅ እነዚህ ሕግጋት ይገልጹለታል ከአነዚህ የወጣ የለም። ያለ ሕግ የሚሠራ ሁሉ ያለ ሕግ ይቀጣልና፡፡ የሚገርመው ነገር እነዚህን እሟልታ በዓለም ላይ ያለች ሀገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት፡፡
በሦስቱም ሕግጋት አግዚአብሔርን እያመለከች በመኖሯ አምልኮተ እግዚአብሔርም ስላልተቋረጠባት ቅዱስ ዳዊት ስለዚህም ነበር
“ኢትዮጵያ ታበጽሕ አደዊሃ ኀበ እግዚአብሔር”
“ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች “ መዝ- ፮፯፡፴፩ (67፡ 31) ያለው!
#በቀጣይ ኢትዮጵያና ሕገ ልቡናን እያለን ሦስቱንም ሕግጋት ተራ በተራ ግልጽ በሆነ መንገድ እንመለከታለን
ሕገ ልቡና - ከአዳም እስከ ሙሴ
ሕገ ኦሪት - ከሙሴ አስከ ዮሐንስ መጥምቅ
ሕገ ወንጌል - ከዮሐንስ መጥምቅ እስከ ምጽአት
”ኦሪትኒ ወነቢያትኒ አሰከ መጥምቁ ዮሐንስ እምትካት ስበኩ በእንተ መንግሥተ አግዚአብሔር”
“ኦሪትም (ሕግ) ነቢያትም ከጥንት ጀምሮ አስከ ዮሐንስ ድረስ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት አሰተማሩ።” ሉቃ፡፲፮፡፲፮(16:16)
እግዚአብሔር አምላካችን የፈጠረውን የሰውን ልጅ ወደ ሕይወት ይመልስ ዘንድ በተለያዩ ዘመናት አርሱን የሚያውቁበት ለአርሱም የሚገዙበትን መንገድ ሰጥቶታል። አነዚሀም ሕገ-ልቡና፣ ሕገ-ኦሪት እና ሕገ ወንጌል ናቸው፡፡
የሰው ልጅ ፍጥረት ሁሉ አምላኩን ለማወቅ እነዚህ ሕግጋት ይገልጹለታል ከአነዚህ የወጣ የለም። ያለ ሕግ የሚሠራ ሁሉ ያለ ሕግ ይቀጣልና፡፡ የሚገርመው ነገር እነዚህን እሟልታ በዓለም ላይ ያለች ሀገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት፡፡
በሦስቱም ሕግጋት አግዚአብሔርን እያመለከች በመኖሯ አምልኮተ እግዚአብሔርም ስላልተቋረጠባት ቅዱስ ዳዊት ስለዚህም ነበር
“ኢትዮጵያ ታበጽሕ አደዊሃ ኀበ እግዚአብሔር”
“ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች “ መዝ- ፮፯፡፴፩ (67፡ 31) ያለው!
#በቀጣይ ኢትዮጵያና ሕገ ልቡናን እያለን ሦስቱንም ሕግጋት ተራ በተራ ግልጽ በሆነ መንገድ እንመለከታለን