''ዘላቂ ፍትህ፣ ሰላም እና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቅኝ ግዛት ድንበሮች ከተጣሉብን መልክዓ ምድራዊና ፖለቲካዊ ውጥረቶች እና ታሪካዊ ክፍፍሎች በላይ ልቀን መገኘት ይኖርብናል። በሁሉም ሀገሮቻችን መካከል ኅብረትን በማሳደግ የጋራ እጣፈንታችንን በጋራ በመጨበጥ ኃብቶቻችንን እና ተስጥኦዎቻችንን በማስተባበር የአኅጉራችንን ሙሉ አቅም ልንጠቀም እንችላለን።''
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ