ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቦትስዋና እና ደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ
*****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ እና ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲረል ራማፎሳ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ኢትዮጵያ እና የሀገራቱ መሪዎች በቀጣናዊ እና አሕጉራዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ያላቸውን ፍላጎት ስለመግለጻቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
*****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ እና ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲረል ራማፎሳ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ኢትዮጵያ እና የሀገራቱ መሪዎች በቀጣናዊ እና አሕጉራዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ያላቸውን ፍላጎት ስለመግለጻቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡