🚨🇳🇱 አዲስ ዜና –
@MounirBoualin፦ ማንቸስተር ሲቲ አሁን በ Cody Gakpo ላይ ፍላጎት አሳይቷል። ሲቲም ፍላጎቱን ለተጫዋቹ አሳውቋል፣ ምንም እንኳን እስካሁን ከሊቨርፑል ጋር በይፋ ግንኙነት ባያደርግም። በቅርቡ ሊገናኙ እያሰቡ ነው።
🔵 ማንቸስተር ሲቲ በመጀመሪያ Gakpoን በዋናነት የጎን አጥቂ/የወርድ አማራጭን ለማጠናከር ይፈልገዋል።
⚪ Tottenham ግን Gakpoን በቡድኑ ውስጥ ከፍተኛ እና ወሳኝ ሚና ለመስጠት እንደሚፈልጉ ተዘግቧል።
👀 ስለዚህ ለLiverpool የGakpo ጉዳይ አሁን ትንሽ እየተጠናከረ ነው—በተለይም ሲቲም ወደ ውድድሩ ከገባ። 🔴😳
🅢🅗︎🅐︎🅡︎🅔︎
@ETHIO_LIVERPOOL_ALL🅢︎🅗︎🅐︎🅡︎🅔︎
@ETHIO_LIVERPOOL_ALL