#ቅሬታ
የዘንድሮው የአጠቃላይ pediatrics and child health nursing የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች ደርሰውናል።
ተፈታኞቹ እንዳሉት ከሆነ ፈተናው ከሌላ ጊዜው በተለየ መልኩ Blue Print መሠረት ያላደረገ እና ከ Major Course እንዲሁም ከሙያችን ጋር ተያይዞ የወጣው ጥያቄ በቁጥር ቢታይ ከ 10-15 percent አይበልጥም ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል።
ተፈታኞቹ ፈተናው በድጋሚ ተገምግሞ አፋጣኝ መፍትሄ ይሰጣቸው ዘንድ ጠይቀዋል‼️
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24
የዘንድሮው የአጠቃላይ pediatrics and child health nursing የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች ደርሰውናል።
ተፈታኞቹ እንዳሉት ከሆነ ፈተናው ከሌላ ጊዜው በተለየ መልኩ Blue Print መሠረት ያላደረገ እና ከ Major Course እንዲሁም ከሙያችን ጋር ተያይዞ የወጣው ጥያቄ በቁጥር ቢታይ ከ 10-15 percent አይበልጥም ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል።
ተፈታኞቹ ፈተናው በድጋሚ ተገምግሞ አፋጣኝ መፍትሄ ይሰጣቸው ዘንድ ጠይቀዋል‼️
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24