ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና ከትናንት ጀምሮ መሰጠት ተጀምሯል።
አዲስ አበባ በሚገኙ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ከትናንት ጀምሮ ለተከታታይ 3ቀናት ሞዴል ፈተና ለተማሪዎች መሰጠት እንደተጀመረ የተገለጸ ሲሆን፡፡ የሞዴል ፈተናው ዋና አላማ የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል በቀጣይ ለሚሰጠው ሀገር አቀፍ ፈተና ተማሪዎች ዝግጅ እንዲሆኑ ለማድግ መሆኑን ተገልጿል።
@EUEE_TIPS
@ETHIO_EDUCATIONAL_NEWS
@OROMIA_EDUCATIONAL_NEWS
አዲስ አበባ በሚገኙ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ከትናንት ጀምሮ ለተከታታይ 3ቀናት ሞዴል ፈተና ለተማሪዎች መሰጠት እንደተጀመረ የተገለጸ ሲሆን፡፡ የሞዴል ፈተናው ዋና አላማ የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል በቀጣይ ለሚሰጠው ሀገር አቀፍ ፈተና ተማሪዎች ዝግጅ እንዲሆኑ ለማድግ መሆኑን ተገልጿል።
@EUEE_TIPS
@ETHIO_EDUCATIONAL_NEWS
@OROMIA_EDUCATIONAL_NEWS