ቭላድሚር ፑቲን ዛሬ ዓለማቀፍ የስልክ ጥሪ ያስተናግዳሉ ተባለ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት አስፈላጊ አለምአቀፍ የስልክ ጥሪ እንደሚያደርጉ ክሪሚሊን ማስታወቁን ስፑትኒክ አፍሪካ በዘገባው አስታውሷል።
የስልክ ጥሪውን ከማን ጋር እንደሚያደርጉ አልታወቀም ቢልም ዘገባው፤ የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ግን ፑቲን የስልክ ውይይቱን የሚያደርጉት ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እንደማይሆን አሳውቋል።
@Ethionews433 @Ethionews433
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት አስፈላጊ አለምአቀፍ የስልክ ጥሪ እንደሚያደርጉ ክሪሚሊን ማስታወቁን ስፑትኒክ አፍሪካ በዘገባው አስታውሷል።
የስልክ ጥሪውን ከማን ጋር እንደሚያደርጉ አልታወቀም ቢልም ዘገባው፤ የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ግን ፑቲን የስልክ ውይይቱን የሚያደርጉት ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እንደማይሆን አሳውቋል።
@Ethionews433 @Ethionews433