#UniversityofGonder
ለድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፤
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ-ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በ2017 ዓ.ም የትምሀርት ዘመን በድሀረ-ምረቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ-ግብሮች ባሉን ፕሮግራሞች ማመልከት የምትፈልጉ አመልካቾች ከመስከረም 17, 2017 ዓ.ም እስከ መስከረም 30, 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ በአካልም ሆ ከዚህ በታች በተገለፀው ሊንክ በአንላይን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን።
Off-Campus:👇
http://portal.uog.edu.et/graduateApplication
On Campus 👇
http://10.139.5.68/graduateApplication
💠JOIN and Share👇
💠Group:👇
@Ethio_Entrance_discussion
@Ethio_Entrance_discussion
💠Channel:👇
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
ለድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፤
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ-ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በ2017 ዓ.ም የትምሀርት ዘመን በድሀረ-ምረቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ-ግብሮች ባሉን ፕሮግራሞች ማመልከት የምትፈልጉ አመልካቾች ከመስከረም 17, 2017 ዓ.ም እስከ መስከረም 30, 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ በአካልም ሆ ከዚህ በታች በተገለፀው ሊንክ በአንላይን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን።
Off-Campus:👇
http://portal.uog.edu.et/graduateApplication
On Campus 👇
http://10.139.5.68/graduateApplication
💠JOIN and Share👇
💠Group:👇
@Ethio_Entrance_discussion
@Ethio_Entrance_discussion
💠Channel:👇
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education