ተወዳጆች
“ጌታ ሆይ! የሥጋ ጤና ስጠኝ፡፡ ሀብቴን ዕጥፍ አድርግልኝ፡፡ ጠላቴንም አርቅልኝ" እያሉ ብዙ ቃላትን የሚደግሙ አያሌ ሰዎች አሉ፡፡ ይህ ፍጹም ዕብደት ነው፡፡
ይህን ኹሉ ከእኛ ልናርቅና፡-
“አምላክ ሆይ፥ እኔን ኃጢአተኛውን ማረኝ” እያለ ደጋግሞ እንደ ጸለየው እንደ ቀራጩ ሰውም ልንጸልይና ልንማጸን ብቻ ይገባናል (ሉቃ.18፡13)፡፡
ከዚህ በኋላ እንዴት አንተን መርዳት እንዳለበት እርሱ ያውቃል፡፡ “አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ፈልጉ፤ ይህም ኹሉ ይጨመርላችኋል” ብሎአልና (ማቴ.6፡33)።
ስለዚህ ወንድሞቼ ሆይ!
ተግተን ጥበብን እንከታተላት፡፡ እንደ ቀራጩም ደረታችንን እየደቃን ትሕትናን ገንዘብ እናድርግ፡፡ ያንጊዜም የለመንነውን ኹሉ እንቀበላለን፡፡
ቊጣንና ግልፍተኝነትን ተሞልተን የጸለይን እንደ ኾነ ግን በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላን በፊቱም አስጸያፊዎች እንኾናለን፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ❣️
“ጌታ ሆይ! የሥጋ ጤና ስጠኝ፡፡ ሀብቴን ዕጥፍ አድርግልኝ፡፡ ጠላቴንም አርቅልኝ" እያሉ ብዙ ቃላትን የሚደግሙ አያሌ ሰዎች አሉ፡፡ ይህ ፍጹም ዕብደት ነው፡፡
ይህን ኹሉ ከእኛ ልናርቅና፡-
“አምላክ ሆይ፥ እኔን ኃጢአተኛውን ማረኝ” እያለ ደጋግሞ እንደ ጸለየው እንደ ቀራጩ ሰውም ልንጸልይና ልንማጸን ብቻ ይገባናል (ሉቃ.18፡13)፡፡
ከዚህ በኋላ እንዴት አንተን መርዳት እንዳለበት እርሱ ያውቃል፡፡ “አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ፈልጉ፤ ይህም ኹሉ ይጨመርላችኋል” ብሎአልና (ማቴ.6፡33)።
ስለዚህ ወንድሞቼ ሆይ!
ተግተን ጥበብን እንከታተላት፡፡ እንደ ቀራጩም ደረታችንን እየደቃን ትሕትናን ገንዘብ እናድርግ፡፡ ያንጊዜም የለመንነውን ኹሉ እንቀበላለን፡፡
ቊጣንና ግልፍተኝነትን ተሞልተን የጸለይን እንደ ኾነ ግን በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላን በፊቱም አስጸያፊዎች እንኾናለን፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ❣️