በአዲስ አበባ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ሥራ በአፋጣኝ እንደሚጀመር ተገለጸ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከአመራር እስከ ሰራተኛ ድረስ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ሥራ በአፋጣኝ እንደሚጀመር ገልጿል።
ቢሮው የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ ለማከናወን እና የተቀናጀ የመረጃ አያያዝ ስርዓት ኢስሚስ አተገባበር ላይ ከተቋማት ከተውጣጡ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተሮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
በዚህ ወቅትም በከተማ አስተዳደሩ ከ90 ሺ በላይ የሚሆነው የመንግስት ሰራተኛ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዛ በላይ የትምህርት ማስረጃ ያለው መሆኑን በቢሮው የሰው ሀብት ስራ አመራር ዘርፍ ኃላፊ አቶ መላኩ ታምሩ ገልጸዋል።
Source: tikvahethmagazine
@Ethiopianbusinessdaily
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከአመራር እስከ ሰራተኛ ድረስ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ሥራ በአፋጣኝ እንደሚጀመር ገልጿል።
ቢሮው የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ ለማከናወን እና የተቀናጀ የመረጃ አያያዝ ስርዓት ኢስሚስ አተገባበር ላይ ከተቋማት ከተውጣጡ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተሮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
በዚህ ወቅትም በከተማ አስተዳደሩ ከ90 ሺ በላይ የሚሆነው የመንግስት ሰራተኛ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዛ በላይ የትምህርት ማስረጃ ያለው መሆኑን በቢሮው የሰው ሀብት ስራ አመራር ዘርፍ ኃላፊ አቶ መላኩ ታምሩ ገልጸዋል።
Source: tikvahethmagazine
@Ethiopianbusinessdaily