#Update
ቆሟል‼
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ትላንትናው ዕለት ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ ተነስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን ወረዳው አስታውቋል።
#እውን_መረጃ
ቆሟል‼
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ "ጎቱ ኦኖማ" በተባለው አከባቢ ትላንትናው ዕለት ከሰዓት 10 ሰዓት አከባቢ በተራሮች ላይ ተነስቶ የነበረው የእሳት ቃጠሎ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን ወረዳው አስታውቋል።
#እውን_መረጃ