የዶናልድ ትራምፕ በዓለ ሲመታቸው ዛሬ ይከናወናል
የሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካን በፕሬዚዳንትነት ከ2016 - 2020 የመሩ ሲሆን በ2020 በተደረገው ምርጫ በጆ ባይደን ተሸንፈው ከስልጣን መውረዳቸው ይታወሳል።
ትራምፕ በ2024 በተደረገው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የዴሞክራቷን ዕጩ ካማላ ሀሪስን በሰፊ ድምፅ አሸንፈው፤ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት መሆናቸው ይታወቃል።
በዚህ እጩው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለ ሲመታቸውን ዛሬ የሚያደርጉ ሲሆን በበዓለ ሲመታቸው የበርካታ ሃገራት መሪዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
#እውን_መረጃ
የሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካን በፕሬዚዳንትነት ከ2016 - 2020 የመሩ ሲሆን በ2020 በተደረገው ምርጫ በጆ ባይደን ተሸንፈው ከስልጣን መውረዳቸው ይታወሳል።
ትራምፕ በ2024 በተደረገው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የዴሞክራቷን ዕጩ ካማላ ሀሪስን በሰፊ ድምፅ አሸንፈው፤ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት መሆናቸው ይታወቃል።
በዚህ እጩው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለ ሲመታቸውን ዛሬ የሚያደርጉ ሲሆን በበዓለ ሲመታቸው የበርካታ ሃገራት መሪዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
#እውን_መረጃ