ሃማስና እስራኤል ታጋቾች እና እስረኞችን ተለዋወጡ
ሀማስ 3 ታጋቾችን ሲለቅ፤ እስራኤል ደግሞ 369 ፍልስጤማውያን እስረኞችን ለቃለች። የታጋቾችና እስረኛ ልውውጡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ላይ ያንዣበበውን የመፍረስ ስጋት ቀንሷል።
ሀማስ 3 ታጋቾችን ሲለቅ፤ እስራኤል ደግሞ 369 ፍልስጤማውያን እስረኞችን ለቃለች። የታጋቾችና እስረኛ ልውውጡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ላይ ያንዣበበውን የመፍረስ ስጋት ቀንሷል።