የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ዜጎች እየሸሹ መሆናቸው ተሰማ
በሩዋንዳ የሚደገፉት የኤም 23 አማጺያን ጥቃት እያየለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ አሥር ሺሕ የሚሆኑ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ዜጎች ባለፉት ሦስት ቀናት ድንበሯን አቋርጠው መግባታቸውን ቡሩንዲ አስታውቃለች፡፡
ወታደርቶችን ከሲቪሎች ለመለየትና በተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አማካይነት መጠለያ ለመስጠት ጥረት በመደረግ ላይ መኾኑን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል።
በሩዋንዳ የሚደገፉት የኤም 23 አማጺያን ጥቃት እያየለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ አሥር ሺሕ የሚሆኑ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ዜጎች ባለፉት ሦስት ቀናት ድንበሯን አቋርጠው መግባታቸውን ቡሩንዲ አስታውቃለች፡፡
ወታደርቶችን ከሲቪሎች ለመለየትና በተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አማካይነት መጠለያ ለመስጠት ጥረት በመደረግ ላይ መኾኑን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል።