የትራምፕ የልደት ቀን ብሄራዊ በዓል ሆኖ እንዲከበር ረቂቅ ህግ ቀረበ
ሪፐብሊካን የኮንግረንስ አባሏ ክላውዲያ ቴኒ የትራምፕ ልደት ቀን (ሰኔ 14) ብሄራዊ በዓል ሆኖ እንዲከበር የሚጠይቅ ረቂቅ ህግ ማቅረባቸውን ዘ ሂል ዘግቧል።
የትራምፕ የልደት ቀን ከአሜሪካ የሰንደቅ አላማ ቀን ጋር በተመሳሳይ ቀን የፌደራል የህዝብ በዓል ሆኖ መከበር እንዳለበት ነው ረቂቁ የሚጠይቀው።
የአሜሪካ የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት ጆርጅ ዋሽንግተን የልደት ቀን ብሄራዊ በዓል ሆኖ ሲከበር ቆይቷል።
ሪፐብሊካን የኮንግረንስ አባሏ ክላውዲያ ቴኒ የትራምፕ ልደት ቀን (ሰኔ 14) ብሄራዊ በዓል ሆኖ እንዲከበር የሚጠይቅ ረቂቅ ህግ ማቅረባቸውን ዘ ሂል ዘግቧል።
የትራምፕ የልደት ቀን ከአሜሪካ የሰንደቅ አላማ ቀን ጋር በተመሳሳይ ቀን የፌደራል የህዝብ በዓል ሆኖ መከበር እንዳለበት ነው ረቂቁ የሚጠይቀው።
የአሜሪካ የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት ጆርጅ ዋሽንግተን የልደት ቀን ብሄራዊ በዓል ሆኖ ሲከበር ቆይቷል።